በክልሉ የምርጥ ዘር አቅርቦት ችግር ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው:- አቶ ማስረሻ በላቸው።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸዉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ ድርጅት የዘር ብዝዬት ስራን በኮንታ ዞን በይፋ አስጀምረዋል። ድርጅቱ በኮንታ ዞን ኮይሻ ወረዳ በቡላ ሀማኮ ቀበሌ በ10 ሄክታር ማሳ የማሾና የቦለቄ መስራች ዘር በማባዛት ነው ስራውን የጀመረው። ድርጅቱ በክልሉ የመስተዳድር ምክር ቤት…

Read More

በኮንታ ዞን በአልሚ ባለሀብቶች እየለማ የሚገኘው የግብርና ስራ ተስፋ ሰጪ ነው ሲሉ አቶ ማስረሻ በላቸው ተናገሩ።

በኮንታ ዞን በግል ባለሀብት እየለማ የሚገኘውን የግብርና ስራዎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ምልከታ አድርገዋል ። በኮንታ ዞን በኮንታ ኮይሻ ወረዳ ኦሽካ ዴንቻ ቀበሌ በግል ባለሀብቱ እየለማ የሚገኘው የግብርና ልማት ስራዎች ተስፋ ሰጪ መሆናቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትለል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ተናግረዋል ። የአቶ ግርማ እሸቴ የቡና ልማት እና የፍራፍሬ…

Read More

በክልሉ ሠላምና ፀጥታን ለማረጋገጥ የፀጥታ መዋቅሮች ተቀናጅተው በሰሩት ስራ ዘርፈ ብዙ ውጤቶች ተመዝግቧል:-ኮሚሽነር ሰብሰቤ ሻዎኖ

የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የ2015 ዓ.ም የዕቅድ አፈፃፀምና የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በታርጫ ከተማ እየመከረ ይገኛል ። በመድረኩ ኮሚሽነር ሰብሰቤ ሻዎኖ እንደተናገሩት በ2015 በጀት ዓመት በክልሉ በምዕራብ ኦሞ ዞን በሱሪ ፣ በቤሮና በጎርጌሻ ወረዳዎች፣በቤንች ሸኮ ዞን በጉራፈርዳ ፣ በደቡብ ቤንችና በሸኮ ወረዳዎች የነበሩ የፀጥታ ችግሮችን ህብረተሰቡን በማሳተፍ በተሰራው ስራ ውጤቶች ተመዝግቧል ብለዋል።…

Read More