የሚያዝያ እና ግንቦት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቁልፍ ተግባራት ቅኝት ከምስል ጋር!

የኢንዱስትሪ መስፋፋት እና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ነጻነት ለማረጋገጥ፣ የረጅም ጊዜ የኢንዱስትሪ እድገትን እና ገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካትን መሰረት ያደረጉ የተለያዩ የአምራች ዘርፉ እንቅስቃሴዎችን በንቃት መርተዋል፤ በዚህም የፋይናንስ አቅርቦትን ማሳደግ ላይ ያተኮረውን 4ኛውን የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ በይፋ የከፈቱ ሲሆን፣ የወጣቶችን የስራ እድል ለማስፋፋትም በአዲስ ኣበባ የሚገኘውን የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ…

Read More

በምርጫ ክልል ደረጃ የድምፅ ማዳመር ሥራ እየተከናወነ ነው – ምርጫ ቦርድ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በወቅታዊ የምርጫው ሂደት ዙሪያ በሰጡት መግለጫ፣ በየምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ ቆጠራ ተጠናቅቆ ውጤት መለጠፉን እና አሁን ላይ በምርጫ ክልል ደረጃ የማዳመር ሥራ በስፋት እየተከናወነ እንደሚገኝ አስታውቀዋል። ሰብሳቢዋ በመግለጫቸው እንዳብራሩት፣ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ዘግይተው የነበሩ የምርጫ ጣቢያዎችን የድምፅ ቆጠራ ሂደት ትናንት ማጠናቀቅ የተቻለ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች የተመዘገቡ…

Read More