የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 34ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በመጀመሪያ አጀንዳነት የተመለከተዉ የቀረቡለትን የኢንቨስትመንት ጥያቄዎችን ነዉ። በዚህም ካላቸዉ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ፣ ከሚያስገኙት ስራ ዕድል አኳያ ከ1 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 36 የግብርና እና 3 የኢንዱስትሪ በአጠቃላይ 39 የኢንቨስትመንት ጥያቄዎች ላይ ከተወያየ በኃላ ወደ ሥራ እንዲገቡ ወስኗል። ምክር ቤቱ በሁለተኛ አጀንዳነት የተመለከተዉ የቀረቡለትን ረቂቅ ደንቦች ነዉ። በዚህም የማዕድንና…
