በፓርቲዉ መሪነት የተጀመሩ ሰው ተኮር ተግባራት ተጠናክሮ ይቀጥላሉ- ወ/ሮ ሆይወት አሰግድ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ ለአንድ አቅመ ደካማ ቤተሰብ ያስገነባውን የመኖሪያ ቤት ርክብክብ አድርገዋል። የክልሉ ገቢዎች ቢሮ በሸካ ዞን በቴፒ ከተማ አስተዳደር ህብረት ቀበሌ በልዩ ስሙ ዶሮ እርባታ መንደር ለሚገኙት ወ/ሮ ተዋበች ዱባለ ያስገነባውን ቤት ዛሬ ርክክብ አድርጓል። በክልሉ በሚገኙ ተቋማት አማካኝነት ለአቅመ ደካሞችና ለአረጋዊያን ቤት ገንብቶ መስጠትን ጨምሮ የተለያዩ ድጋፎች እየተደረጉ እንደሚገኝም…

Read More

ቃልን በተግባር መፈጸም የብልጽግና ተጨባጭ መለያዎቹ ናቸው – አቶ አደም ፋራህ

ቃልን በተግባር መፈጸም የብልጽግና ተጨባጭ መለያዎቹ ናቸው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝደንት ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት የብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ አመት የምስረታ በዓል የማጠቃለያ መርሀ-ግብር በአድዋ መታሰቢያ ተካሂዷል። በመርሀግብሩ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝደንት…

Read More

የብሔር፣ብሔረሰቦችና ህዝቦችን ቀንን ስናከብር ክልላዊ የመልማት ጸጋዎቻችንን እውን በማድረግ ዘላቂ ሰላማችንን ሊያረጋግጥ በሚችል መልኩ ሊሆን ይገባል

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ሕዝቦች ቀን ብሄራዊ መግባባት ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት”! በሚል መሪ ቃል ሕዳር 22 የክልለሉ የብሄረሰቦች ምክር ቤት መቀመጫ በሆነቺው ቴፒ ከተማ ለማክበር ዝግጅት ተጠናቋል ፡፡ በሃገር አቀፍ ደረጃ ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረው የብሄር ብሄረሰቦች በዓል በክልሉ ሁሉም ዞኖች በተለያዩ ሁነቶች በደማቅ ሁኔታ የተከበረ መጥቷል ፡፡ ክልላዊ ማጠቃለያም በቴፒ ከተማ ህዳር…

Read More

በሸኮ ከተማ ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ በጀት የከተማውን ህብረተሰብ ተጠቃሚ የሚያደረጉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ ነው – የከተማው አስተዳደር

በሸኮ ከተማ ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ በጀት የከተማውን ህብረተሰብ ተጠቃሚ የሚያደረጉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ። የከተማ ነዋሪዎችን የልማቱ ተጠቃሚ ለማደረግ በሚደረገው ጥረት ልማቱን ለማገዝ የተጀመረው ርብርብ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባም ተገልጿል። በቤንች ሸኮ ዞን በሸኮ ወረዳ የሚገኘው የሸኮ ከተማ አስተዳደር በተያዘው በጀት ዓመት በወርሃ ነሐሴ 3/2016 ዓመተ ምህረት ከተመሠረተበት ጊዜ…

Read More

“ፓርቲያችን ብልፅግና ህዳር 21 ቀን 2012 ዓ.ም በለውጥ ትግል ውስጥ ተወልዶ በአዲስ እይታ፣ አዲስ ምዕራፍ ከፍቶ እያደገ ያለ፣ ባለፉት 5 ዓመታት በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊ፣ በፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መስኮች ሁለንተናዊ ብልፅግናን የሚያረጋግጡ አስደናቂ ውጤቶችን ማስመዝገብ የቻለ እና ዛሬ ላይ ደርሶ በሪፎርም የተመዘገቡ ድሎችን ለማስቀጠልና ወደ እመርታ ለመሸጋገር በብቃት እየተዘጋጀ ያለ ፓርቲ ነው።

ትላንት በሕዝባችን የለውጥ ፍላጎት እና ተራማጅ የለውጥ እሳቤን ባነገቡ ብርቱ መሪዎቻችን ጥረት ታግዘን የጀመርነው የለውጥ ጉዞ ብልፅግና ፓርቲን ወልዶ በአጭር ጊዜ ውስጥ ኢትዮጵያን የአለም ፈርጥ ምድራዊት ኮኮብ ሊያደርጉ የሚችሉ መሰረቶችን ጥሏል። በልዕልና መር የህልም ጉዟችን ያስመዘገብናቸው ውጤቶች ለነገ የቤት ስራችን አቅም ሆነው ለተጨማሪ ድሎች እና ስኬቶች እንድንተጋ የሚያደርጉ ወረቶቻችን ሆነው ዛሬ ላይ ደርሰናል። ያልታዩ እምቅ…

Read More

በክልሉ በበጋ መስኖ ልማት በአንደኛ እና ሁለተኛ ዙር ከ95 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳ በተለያዬ ሰብል ለመሸፈን ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ ከምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም /FSRP/ ጋር በመተባበር የ2017 ዓ.ም የበጋ መስኖ ልማት ላይ ለዞንና ወረዳ ባለሙያዎች የክህሎት ስልጠና በሚዛን አማን ከተማ እየሰጠ ይገኛል። ስልጠናው የበጋ መስኖ ሰብሎች አመራረት፣የመስኖ ውሃ አጠቃቀም እንዲሁም በGPS እና GIS አጠቃቀም የመረጃ አመዘጋገብ ላይ ትኩረት ያደረገ ነው። የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የእርሻና…

Read More

የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን አገልግሎት ለህ/ሰቡ የጤና አገልግሎት በፍትሀዊነት ተደራሽ ለማድረግ ያለው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ።

የክልሉ የህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን (ማአጤመ) ቦርድ የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን የመዋጮ ክፍያ ምደባ ለማሻሻል በቀረበው መመሪያ አተገባበር ላይ ውይይት በታርጫ ከተማ አድርጓል። የቦርዱ ሰብሳቢ እና በክልሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ ማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ የማህበረሰብ አቀፍ መድን አገልግሎት ለህብረሰቡ የጤና አገልግሎት በፍትሀዊነት ተደራሽ ለማድረግ ያለው ፋይዳ ከፍተኛ…

Read More

ግልጽና አሳታፊ የግዥ ስርዓትን በማስፈን ለግዥ የሚመደበው የመንግስት በጀት ለታለመለት ዓላማ ማዋል እንደሚገባ ተጠቆመ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ በመንግሥት ግዥ ንብረት ባለስልጣን ለወረዳ የግዥ ባለሙያዎች በካልም ፕሮግራም በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በሚዛን አማን ከተማ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። በስልጠናው የክልሉ ግዥና ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን የመንግስት ግዥና ንብረት ኦዲትና ክትትል ዳይሬክተር አቶ ታምራት ወርቁ ስልጠናው ግልጽና አሳታፊ የግዥ ስርዓትን በማስፈን ለግዥ የሚመደበው ውስን የመንግስት በጀት ለታለመለት ዓላማ ለማዋል…

Read More

የገንዘብ ሚኒስቴር እና የእስያ መሰረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ በጋራ ለመስራት መግባባት ላይ ደረሱ

የገንዘብ ሚኒስቴር እና የእስያ መሰረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ በጋራ ለመስራት መግባባት ላይ ደርሰዋል፡፡ የገንዘብ ማኒስትሩ አህመድ ሺዴ ከባንኩ ፕሬዚዳንት ጂን ሊኩውን ጋር ባደረጉት ውይይት፤ በጋራ መስራት በሚቻልባቸው የትብብር መስኮች ላይ መክረዋል። እንደ ሀገር እየተሰራበት ባለው የረጅም ጊዜ የእድገት ፕሮግራም፣ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርምና ሌሎችንም ተግባራት ኢትዮጵያ እያከናወነች መሆኑን ለባንኩ አመራሮች አስረድተናል ሲሉ አቶ አህመድ ተናግረዋል።…

Read More

የአውሮፓ ሕብረት የተፈጥሮ ሀብት ላይ ጉዳት እየደረሰ የሚመረቱ ምርቶችን በተመለከተ ባወጣው ህግ ላይ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቦንጋ ከተማ ውይይት ተደረገ

የውይይት መድረኩን ያዘጋጁት Consortium for Climate Change – Ethiopia እና NABU Ethiopia የተሰኙ ግብረ-ሠናይ ድርጅቶች በመተባበር ነው። በህጉ አተገባበር እና ተግዳሮቶች እንዲሁም ከአካባቢያዊ ሁኔታዎች አንፃር ግንዛቤ መፍጠር የመድረኩ ዓላማ ነው። የNABU ኢትዮጵያ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አስተባባሪ አቶ አሳየ ዓለማየሁ በመድረኩ እንደተናገሩት ፤ ውይይቱ ባለድርሻ አካላት ይህንን ህግ ባከበረ መንገድ ማምረት እንዲችሉና ሃላፊነታቸውን በአግባቡ…

Read More