በህገ-ወጥ ጦር መሳሪያ እና ኮንትሮባንድ ዝውውር የተጠረጠሩ 23 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መረጃ ኢንተለጀንስ ከጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባለፉት ሃያ ቀናት በስድስቱም ዞኖች ከሚገኙ የወንጀል መረጃ ኢንተለጀንስ እና የክትትል ባለሙያዎች ባደረጉት ክትትል የተለያዩ ህገወጥ ቁሳቁሶችን እንዲያዝ አድርገዋል። በዚሁ መሠረት የጦር መሳሪያዎች፤ቡና፤ኮሮሪማ፤ ናፍጣ፤ቤንዝል፤ሀሰተኛ ገንዘብ፤ለወንጀል መፈጸምና ወጣቶችን ወደ ወንጀል የሚገፋፋ የሺሻ ዕቃዎች እና ደን ውጤቶችን በህገወጥ መንገድ ሲያዘዋውሩ የነበሩ…

Read More

አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ የሃይማኖት ተቋማት ሚና መጠናከር ወሳኝ ነው

አስተማማኝና ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የሃይማኖት ተቋማት እየተወጡ ያለውን ሚና ማጠናከር ወሳኝ መሆኑን የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ፀኃፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ገለጹ። የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ህብረት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚካሄደው ጉባኤ ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ ዛሬ በአርባ ምንጭ ከተማ መክሯል። በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ቀሲስ ታጋይ ታደለ፤ አስተማማኝና ዘላቂ ሰላምን…

Read More

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ሀገራዊ መግባባትን የሚፈጥሩ አጀንዳዎች ላይ በማተኮር ለብሔራዊ ጥቅም መከበር ቅድሚያ ሊሰጡ ይገባል፦የዘርፉ ምሁራን

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ሀገራዊ መግባባትን የሚፈጥሩ አጀንዳዎች ላይ በማተኮር ለብሔራዊ ጥቅም መከበር ቅድሚያ ሊሰጡ እንደሚገባ የዘርፉ ምሁራን ገለጹ። መገናኛ ብዙኅን የሚያመነጯቸው መረጃዎች ግንዛቤን በመፍጠር፣የሀገር ገጽታ በመገንባት፣ ዕቅድና ፖሊሲዎችን በማስተዋወቅ ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገትና ብሔራዊ ጥቅም መጠበቅ ቁልፍ ሚና አላቸው። በዜጎች መካከል የሚንጸባረቁ በብዝኅነት ላይ የተመሰረቱ እሳቤዎች የሚስተናገዱበትን አጀንዳ በመቅረጽም አሰባሳቢ ትርክት ግንባታን በማስተጋባት ብሔራዊ መግባባትን የሚፈጥሩ…

Read More

የተማሪ ውጤት ለማሻሻል የመምህራን ሚና የጎላ መሆኑ ተጠቆመ

የትምህር ስብራትን ለመጠገንና ጥራት ያለውን ትምህርት ለህፃናት በመስጠት የተሻለ ውጤት ለማምጣት በመምህራን ልማትና አቅም ግባታ ላይ ዘርፌ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊና የመምራንና ትምህርት ልማት አመራር ዘርፍ ኃላፊ አቶ ማርቆስ ቡልቻ ገለጸዋል ። የትምህርት ጥራት መረጋገጥና ለተማሪዎች ውጤት መሻሻል ስታሰብ የመምህራን አቅምና ተነሳሽነት ትልቅ ቦታ እንደሚይዝ ያነሱት…

Read More

ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብን ጨምሮ ገቢራዊ ያደረገቻቸው ፕሮጀክቶች ለቀጣናዊ የኢኮኖሚ ውህደት ያላትን ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየ ነው፦አፍሪካዊያን ምሁራን

ኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብን ጨምሮ ገቢራዊ ያደረገቻቸው ፕሮጀክቶች ለቀጣናዊ የኢኮኖሚ ውህደት ያላትን ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየ ነው ሲሉ ኢዜአ ያነጋገራቸው አፍሪካዊያን ምሁራን ገለጹ። ፕሮጀክቶቹ አፍሪካን እና ቀጣናውን በኢኮኖሚ ለማስተሳሰር ጉልህ ፋይዳ እንዳላቸውም ምሁራኑ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ የታላቁ ህዳሴ ግድብ በዜጎች ርብርብ በራስ አቅም ገንብታ አጠናቃለች። የኒውክሌር ኃይልን ለሠላማዊ ግልጋሎት ለማዋል የሚያስችል ፕሮጀክት፣የነዳጅ ማጣሪያ እና የተፈጥሮ ጋዝን፣ግዙፍ የማዳበሪያ…

Read More

በበጀት ዓመቱ በመንገድ መሠረተ ልማት የተሻለ አፈጻጸም ለማስመዝገብ የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ትራንስፖርት እና መንገድ ልማት ቢሮ አስታወቀ።

በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ ክልሉ መሠረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የትራንስፖርት እና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ እንዳስታወቁት፣ በአንደኛው የሩብ ዓመት የመንገድ እና ድልድይ ጥገና ስራ ሲከናወን መቆየቱን ጠቅሰው በመንገድ ስራ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የዝግጅት ምዕራፍፎች ላይ በትኩረት ሲሰራ መቆየቱን አስታውቀዋል። በተለይ ለማሽነሪዎች ጥገና ማድረግ ፣በሶስቱም ዲስትሪክቶች ነዳጅ ማስገባት እና ሌሎች ግብዓቶችን በተገቢዉ…

Read More

በመተሳሰብ ላይ የተመሠረተ ልማት ለጋራ ብልፅግና የላቀ ሚና እንዳለው ተጠቆመ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክር ቤት ከJustice for all PF ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር “ሀገር በቀል እውቀት ለግጭት አፈታትና ዘላቂ ሠላም ግንባታ” በሚል መሪ ሀሳብ የባለድርሻዎች ምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካኽዷል። በክልሉ የህዝብ ልህዝብ ትስስር እንዲጎለብት በአርብቶ አደር አካባቢ የምግብ ዋስትና እንዲረጋጥ በመስራትና ሁሉን አካባቢዎች በመንገድ ማስተሳሰር፣ የጋራ ገበያ እንዲኖራቸው በማድረግ ዘላቂ ሠላም በመካከላቸው…

Read More

በክልሉ 26 ሞዴል ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተገንብተው ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኗል፦ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ በ1ኛ ሩብ ዓመት በማህበራዊ ዘርፍ ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ በርካታ የህዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት የተከናወነ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ የክልሉን የትምህርት ስራ ውጤታማ ለማድረግ ከክልል እስከ ትምህርት ቤት ድረስ በርካታ የትምህርቱ ሴክተር የንቅናቄ ስራዎች መሰራታቸውን ነው አቶ አልማው የተናገሩት…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ካነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች መካከል፡-

ኢትዮጵያ የተሻለ ቁመና ያላቸውን ተቋማት ፈጥራለች፣ ባለፈው ዓመት የተጀመረው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በሀገር ደረጃ 18 ደርሷል፤ በቅርቡ 3 የሚጨመር ሲሆን በዚህ ዓመት 100 ለመድረስ እንሰራለን፣ መሬት፣ መታወቂያ፣ ፓስፖርት፣ ንግድ ፍቃድ፣ ግብር ላይ ሰፋፊ ስራዎች እየተሰሩ ነው፣ የዛሬ 3 ዓመት ኢትዮጵያ ለፓስፖርት ፈላጊ ዜጎች ማቅረብ የምትችለው 270 ሺህ ነበር፤ በዚህ ዓመት 4 ሚሊየን ነው የምታቀርበው፣…

Read More

ምክር ቤቱ የቀረበለትን የድጋፍ ሞሽን አፀደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ መስከረም 26 ቀን 2018 በፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የቀረበውን የ2018 የመንግሥት የትኩረት አቅጣጫ የድጋፍ ሞሽን አጽድቋል። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል። በፕሬዚዳንቱ የቀረበውን ሞሽን መነሻ በማድረግ ከምክር ቤቱ አባላት የተለያዩ ጥያቄዎችና አስተያየቶች የተነሱ ሲሆን ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

Read More