የዘንድሮ የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል የክልሉ ብዝሃ ማዕከል በሆነችው በታርጫ ከተማ ተከብሯል።
129ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ በድምቀት ተከብሯል። የበዓሉ ክብር እንግዳ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም የዓድዋ ድል የመላው የጥቁር ህዝቦች ድል ነው በማለት ይህ ድል ኢትዮጵያ ሉዓላዊ ሀገር እንድትሆን ያስቻለ ሲሆን በዚህ ድል የተሳተፉ የኢትዮጵያ ጀግኖች መሰዋዕትነት የሚረሳ አይደለም ሲሉ ገልጸዋል። በዓሉ ለኢትዮጵያ ብቻ…
