የዘንድሮ የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል የክልሉ ብዝሃ ማዕከል በሆነችው በታርጫ ከተማ ተከብሯል።

129ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ በድምቀት ተከብሯል። የበዓሉ ክብር እንግዳ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም የዓድዋ ድል የመላው የጥቁር ህዝቦች ድል ነው በማለት ይህ ድል ኢትዮጵያ ሉዓላዊ ሀገር እንድትሆን ያስቻለ ሲሆን በዚህ ድል የተሳተፉ የኢትዮጵያ ጀግኖች መሰዋዕትነት የሚረሳ አይደለም ሲሉ ገልጸዋል። በዓሉ ለኢትዮጵያ ብቻ…

Read More

ዓድዋ የህብረትና የአንድነት ምልክት መሆኑ ተገለፀ

በኮንታ ዞን 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል” በሚል መሪ ቃል በፓናል ውይይትና በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። የዕለቱን መልዕክት ያስተላለፉት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አማካሪ አቶ ብርሃኑ ተፈሪ ድሉ ከኢትዮጵያዊያን የወል ታሪኮች መካከል ታላቁ ታሪክና ግዝፈቱም የዓለምን የቅኝ ግዛት አስተሳሰብ የሰበረ፣ የፀረ-ቅኝ ትግል አቅጣጫን የጠቆመና የታሪክ ቢያኔ የቀየረ ሀቅ ነው ስሉ ተናግረዋል። አቶ ብርሃኑ የአባቶቻችንን…

Read More

የዓድዋ ድል ኢትዮጵያን የጥቁር ሕዝብ የኩራት ምንጭ አድርጓታል- ምሁራን

ታሪካዊው የዓድዋ ድል ኢትዮጵያን ለመላው ጥቁር ሕዝብ የኩራት ምንጭ እንድትሆን ያደረገ ሕያው ድል ነው ሲሉ ኢዜአ ያነጋገራቸው ምሁራን ገለጹ። 129ኛ የዓድዋ ድል በዓል “ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል” በሚል መሪ ሃሳብ የፊታችን ዕሁድ የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም ይከበራል። የሴንተር ኦፍ ግሎባል አፍሪካ መስራችና ዋና ዳይሬክተር እዝራ አሃሮን ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ በቅኝ ያልተገዛችና የጥቁር ህዝብና የአፍሪካውያንን…

Read More

የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ለውጥ በማረጋገጥ የአድዋ ድልን ማጽናት እንደሚገባ ተገለጸ

129ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል “ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ድል!” በሚል መርህ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ በድምቀት ተከብሯል። በዓሉን በሚመለከት በቀረበው ፓናል ውይይት ሀሳብ የሰጡት የክብረ በዓሉ ተሳታፊዎች የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ለውጥ በማረጋገጥ የአድዋ ድልን በትውልድ ውስጥ ማጽናት እንደሚገባ ተናግረዋል። አድዋ የመደማመጥና የመከባበር እንዲሁም በአንድነት የመቆም ውጤት መሆኑን የጠቆሙት የመድረኩ ተሳታፊዎች የአሁኑ ትውልድ፥…

Read More

አዲሱ ትውልድ የአድዋን ድል በእውነተኛ የሀገር ፍቅር ስሜት ፣ በልማትና ድህነትን ድል በማድረግ ሊደግም ይገባል ፦አቶ ፋጂዮ ሳፒ

129ኛው የአድዋ ድል በዓል መታሰቢያ በፓናል ውይይትና በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሰረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር አድዋ ኢትዮጵያን በአንድነት ፣ በህብረትና በጀግንነት ታሪክ የሰሩበትና መላው አፍሪካን ነጻ ያወጡበት የድል በዓል ነው ብለዋል። አድዋ ለጥቁር የአፍሪካ ህዝቦች የነጻነትና…

Read More

የተነደፉ ኢኒሼቲቮችን ከውጤት ለማድረስ አመራሩና ባለሙያው በቁርጠኝነት ሊሰሩ ይገባል፦ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

በእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት እና በቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ልማት ዘርፎች ዙሪያ የንቅናቄ መድረክ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል። ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የዛሬውን መድረክ ሲያጠቃልሉ የግብርና ልማት ስራዎችን ውጤታማ ለማድረግ ተጠያቂነትን ያሰፈነ አሰራር መከተል ይጠበቅብናል ብለዋል። በዘርፉም ተፈጥሮንና የሰውን አቅም በመጠቀም ይበልጥ ለውጤታማነት መትጋት ይገባል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ በሌማት ትሩፋት ስራዎች የተሰጠውን ትኩረት ያህል…

Read More

ሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ስራዎች የተገኙ ውጤቶችን ለማስቀጠል በትኩረት ይሰራል፦ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

በሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ስራዎች የተገኙ ውጤቶችን ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እንደሚሰራ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የብሄራዊ ደህንነት ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ቀንአ ያደታ (ዶ/ር) የተመራ የክትትልና ድጋፍ ቡድን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አጠቃላይ የኮሙኒኬሽን ስራዎች ዙሪያ ዛሬ ምልከታ አድርጓል። ቡድኑ ከአገልግሎቱ ከፍተኛ አመራሮች ጋርም ተወያይቷል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር…

Read More

የዓድዋ የድል በዓልን የምናከብረዉ የድሉን ትሩፋቶች በልማትና በሰላም ዘርፍ ለመድገም ነው ፦ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

የዓድዋ የድል በዓልን የምናከብረዉ የድሉን ትሩፋቶች በልማትና በሰላም ዘርፍ ለመድገም ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። “ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል’’ በሚል መሪ ሀሳብ 129ኛዉ የዓድዋ የድል በዓል በመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ደረጃ ሲከበር ዓድዋ ኢትዮጵያ ለጥቁር ህዝቦች ካበረከተቻቸዉ ድሎች ውስጥ ወርቃማው ታሪክ መሆኑ ተገልጿል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ባስተላለፉት መልዕክት፤…

Read More

ኢትዮጵያ እና ብራዚል የሁለትዮሽ እና የባለብዝሃ ወገን ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

ኢትዮጵያ እና ብራዚል የጋራ ጥቅማቸውን ባማከለ ሁኔታ የሁለትዮሽ እና የባለብዝሃ ወገን ግንኙነታቸውን የበለጠ ለማጎልበት እንደሚሰሩ አስታወቁ። ኢትዮጵያ እና ብራዚል ሶስተኛ የፖለቲካ ምክክራቸውን በብራዚል መዲና ብራዚሊያ አካሂደዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ እና የብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ እና መካከለኛው ምስራቅ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትር አምባሳደር ካርሎስ ዱዋርቴ ምክክሩን በጋራ መርተውታል። ሁለቱ ወገኖች የጋራ ጥቅማቸው…

Read More

አሰባሳቢ ትርክቶችን በማጎልበት በህዝቦች መካከል አብሮነትንና አንድነትን ለማጠናከር ይሰራል – ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ

አሰባሳቢ ትርክቶችን በማጎልበት በህዝቦች መካከል አብሮነትንና አንድነትን ለማጠናከር እንደሚሰራ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ። የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ያዘጋጀው ”አብሮነት ስለ ኢትዮጵያ” የፓናል ውይይት በሐረር ከተማ ተካሄዷል። በመድረኩም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ የባህል፣ የስፖርትና ማህበራዊ ልማት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወርቅሰሙ ማሙና በምክር ቤቱ የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ እውነቴ አለነን ጨምሮ ምሁራን፣ የኪነጥበብና…

Read More