የሻይ ልማት ኢንሼቲቭን ተግባራትን በማጠናከር የገጠር ትራንስፎርሜሽን አጀንዳን ውጤታማ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ የቦጊንዳ ‎የሻይ ችግኝ ዝግጅት ጣቢያ ከአካባቢው ለተወጣጡ አርሶ አደሮችና የግብርና ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጥቷል። ዓላማው የተዘጋጀውን የሻይ ቅጠል ችግኝን ከተከላ በፊት ከውጪው አየር ጋር በተገቢ ማላመድ፣ የመንከባከብና ከተላመደ በኃላ ወደ አርሶ አደሩ ማሳ በመውሰድ ለመትከል ከማሳ ልየታ እስከ ተከላና ምርት አሰባሰብ…

Read More

በሚዛን አማን ከተማ የሰንበት ገበያ ተጠናክሮ ቀጥሏል፤ ለገበያው መሳካት ከ2.8 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጓል

​በሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር የኑሮ ውድነትን ለመቋቋም እና ህብረተሰቡን በተመጣጣኝ ዋጋ ተጠቃሚ ለማድረግ የተጀመረው የሰንበት ገበያ፣ በሁለቱም ማዕከላት (ሚዛንና አማን) በልዩ ትኩረት ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ። ​የከተማ አስተዳደሩ የሰንበት ገበያን ዘላቂና ምቹ ለማድረግ ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ እያፈሰሰ ይገኛል። ለዚህም ይረዳ ዘንድ በሚዛንና በአማን ለሚገኙ የገበያ ማዕከላት ከ2.8 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ግዙፍ የገበያ ድንኳኖች ግዥ…

Read More

የምክር ቤቶች የክትትልና ቁጥጥር ስራ በአስፈፃሚ አካላት ዘንድ ተጠያቂነትን በማስፈን የህዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ውጤቶች እያስመዘገበ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታ ገለጹ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የክልሉንና የዞኖች የ2018 በጀት አመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፃመ እየገመገመ ይገኛል፡፡ የግምገማ መድረኩን በንግግር የከፈቱ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታ ምክር ቤቶች በሚያደርጉት የክትትትልና ቁጥጥር ስራዎች አስፈፃሚ ተቋማት በዕቅዳቸዉ መሠረት ተግባራትን በማከናወን የህብረተሰብ ተጠቃሚነት እንዲያሳድጉ በተከናወኑ ተግባራት ዉጤት እየተመዘገብ እንደሚገኝ ገልፀዋል፡፡ በግምገማ መድረኩ በህገ…

Read More

የሸበሌ ሪዞርት በዛሬው ዕለት በይፋ ተመረቀ

የሸበሌ ሪዞርት በዛሬው ዕለት በይፋ መመረቁን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ። ሪዞርቱ የገበታ ለትውልድ ዋነኛ ፕሮጀክት ሲሆን በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ነው፡፡ በአንድ ጊዜ እስከ 400 እንግዶችን ማስተናገድ የሚችሉ ሦስት ምግብ ቤቶች፣ ልዩ የባሕል ማዕከል፣ ዘመናዊ የክብረ-በዓላትና የስብሰባ አዳራሾች፣ የሕፃናት መጫወቻ ስፍራዎችና 15.4 ኪሎ ሜትር የሚረዝሙ የእግረኛ መንገዶችን የያዘው የሸበሌ ሪዞርት፤ ማኅበራዊ ትስስርን ለማጠናከር ታሳቢ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ እና ለሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሸክ ሞሃሙድ አቀባበል አደረጉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ እና ለሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሸክ ሞሃሙድ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለመሪዎች አቀባበል ያደረጉት ዛሬ ጠዋት በጅግጅጋ አውሮፕላን ማረፊያ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል። #FMC

Read More

የመደመር መንግስት ለከተሞች በሰጠዉ ልዩ ትኩረት የከተሞች የልማት እንቅስቃሴ እየተነቃቃ ይገኛል፦ ኢንጂነር የማታለም ቸኮል

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የግማሽ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ትኩረት ያደረገ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ማስጀመሪያ የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር የማታለም ቸኮል እንደገለጹት፤ የመደመር መንግስት ለከተሞች በሰጠው ልዩ ትኩረት የከተሞች ልማት እንቅስቃሴ እየተነቃቃ ይገኛል። በ2018 በጀት ዓመት…

Read More

የተቋም ግንባታን በማጠናከር ሀገረ መንግስት ግንባታችን ማጽናት ይገባል – አቶ ፍቅሬ አማን

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ የብልጽግና ፓርቲ የተቋም አደረጃጀት ለማጠናከር የሚያስችል የጽ/ቤት ግንባታ መካሄድ ጀምሯል። በካፋ ዞን፣ ዴቻ ወረዳ፣ የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሀላፊዎች በተገኙበት ባለ ሁለት ወለል የፓርቲ የህንፃ ግንባታ መሠረት ድንጋይ ተቀምጧል። በመረሃ-ግብር ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን፥ የተቋም ግንባታ በማጠናከር የሀገር መንግሥት ግንባታን ማጽናት ይገባል…

Read More

ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የሀገሪቱን  ምርት (GDP) እስከ 12 በመቶ እንዲያግዝ እየተሰራ ነው:- የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ

#ሪፖርታዥ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የሀገሪቱን  ምርት (GDP) እስከ 12 በመቶ እንዲያግዝ እየተሰራ ነው:- የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ ሀገራችን ኢትዮጵያ ዲጂታል ፖሊሲ አርቅቃ ሲትተገብር ቆይታለች፤ ከእነዚህም አንዱ ላለፉት 5 ዓመታት  ሲሰራበት  ቆይተው ታህሳስ 2018/2028  የተጠናቀቀው  ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ነው። በእነዚህ ማዕቀፎች ሲሰሩባቸው ከቆዩት ጉዳዮች ዲጅታል ግብይት፣ ዲጂታል ልማቶች፣ ቴክኖሎጂ መር የመንግስት አገልግሎቶችን በተደራጀ መንገድ ማስከድና መሠረተ ልማቶችን…

Read More

ለዘላቂ ሰላም መረጋጋጥ እና የሕግ በላይነት መከበር በየደረጃው ቅንጅታዊ አሠራሮችን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ተመላከተ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የዞኖች የፀጥታ ምክር ቤት የምክክር መድረክ ተካሂዷል። በክልሉ በካፋ ፣ ቤንች ሸ እና በካፋ ዞኖች የጸጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ የተካሄደ ሲሆን፤ መድረኩም በዞኖች አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ማረጋገጥ እና የህግ በላይነት ማስከበር ላይ ትኩረት ያደረገ ነዉ። በመድረኩ ህገወጥና የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴ መከላከል እና መቆጣጠር፣ የውስጥ አንድነት ማጠናከር፣ በድንበር አከባቢ የሚስተዋሉ…

Read More