መንግስት በትምህርት ጥራት ላይ እያደረገ ላለው ሪፎርም የቅድመ መደበኛ ትምህርት ፕሮግራም ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገለጸ

በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ አስተዳደር ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት እስታንዳርዱን አሟልተው ወደ ትግበራ መግባቱን መመልከት ተችለዋል። የለውጡ መንግስት በትምህርት ሴክተር ላይ ይዘው ከመጣባቸው ኢኒሼቲቮች ቀዳሚው ቅድመ አንደኛ ትምህርት ነው ያሉት የአዲስ ፋና አንደኛ መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አበበ ቢቂላ: የትምህርት ጥራት ችግርን ከስሩ ለማከም አይነተኛ ሚና እንዳለው ገልፀዋል። የቅድመ መደበኛ ትምህርት በእስታንዳርዱ መሠረት…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ለሶስተኛ ጊዜ ያሰለጠናቸዉ የመካከለኛ እና ከፍተኛ ማዕረግ ሽግግር ሰልጣኞችን እያስመረቀ ነዉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን በፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋም ለሶስተኛ ጊዜ ያሰለጠናቸው የመካከለኛ እና ከፍተኛ ማዕረግ ሽግግር ሰልጣኝ የፖሊስ መኮንኖችን እያስመረቀ ይገኛል። ሰልጠኞቹ የቆይታ ጊዜያቸዉን የሸፈኑ ከዋና ሳጅን ወደ ረዳት ኢንስፔክተር እና ከኢንስፔክተር ወደ ዋና ኢንስፔክተር ሽግግር የሚያደርጉ ሲሆኑ የፖሊስ አመራርነት አቅም ግንባታ ስልጠና የወሰዱ ናቸዉ።…

Read More

ተቋማዊ አሰራር በማጠናከር የተጀመረውን የትምህርት ልማት ሥራ ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የግማሽ አመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የድጋፍና ክትትል ግብረ-መልስ መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ የአፈጻጸም ሪፖርት እና ቢሮው በ156 ትምህርት ቤቶች ያደረገው የድጋፍና ክትትል ግብረ-መልስ ሪፓርት ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጓል። የተማሪዎች ውጤት ለማሻሻል በአደረጃጀት እየተሰራ ያለውን ሁሉን አቀፍ ተግባር ወጥነት ባለው መልኩ በሁሉም የክልሉ አከባቢ ማስቀጠል…

Read More

የከንቲባ ችሎት የህዝብ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመፍታት ዓይነተኛ ሚና እንዳለው ተገለጸ።

የአውራዳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ችሎት የህዝብ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ ። የለውጡ መንግስት የህዝብን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት በከተማችን የከንቲባ ችሎት በ2017 ዓ/ም ስራ መጀመሩን የአውራዳ ከተማ ከንቲባ አቶ ታረቀኝ ኃይሌ ተናግረዋል። የከንቲባ ችሎት የከተማ መሬት አገልግሎት አሰጣጥ፣ የፍትህ እጦት፣የመልካም አስተዳደር ችግር፣የመንግስት ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ እና ሌሎች…

Read More

በክልሉ የሚገኙ የመስኖ ተቋማት የግብርና ምርትና ምርታማነት ማሳደግ ላይ ትኩረት በማድረግ መስራት እንደሚጠበቅባቸው ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የመስኖ ተቋማት ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በአመያ ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት የክልሉ የመስኖ ተቋማት ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ፋልታሞ ድብሎ በሀገሪቱ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ለማረጋገጥ የተጀመረውን መፍጠር፣ መፍጠንና መዝለል መርህን በመከተል እየተሰራ ያለውን ስራ ለማስፈፀም እንደተቋም የተሰጡ ተልዕኮዎችን በተገቢው…

Read More