መንግስት በትምህርት ጥራት ላይ እያደረገ ላለው ሪፎርም የቅድመ መደበኛ ትምህርት ፕሮግራም ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገለጸ
በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ አስተዳደር ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት እስታንዳርዱን አሟልተው ወደ ትግበራ መግባቱን መመልከት ተችለዋል። የለውጡ መንግስት በትምህርት ሴክተር ላይ ይዘው ከመጣባቸው ኢኒሼቲቮች ቀዳሚው ቅድመ አንደኛ ትምህርት ነው ያሉት የአዲስ ፋና አንደኛ መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አበበ ቢቂላ: የትምህርት ጥራት ችግርን ከስሩ ለማከም አይነተኛ ሚና እንዳለው ገልፀዋል። የቅድመ መደበኛ ትምህርት በእስታንዳርዱ መሠረት…
