አልሚዎች የወሰዱት መሬት አሟጦ ማልማት ይጠበቅባቸዋል፦ ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ በክልሉ ከሚያለሙ ባለሃብቶች ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ክልላዊ ኢንቨስትመንት ፎረም በሚዛን አማን ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ ማጠቃለያ ሀሳብ የሰጡት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ የክልሉ መንግሥት ለንግድና ኢንቨስትመንት ምቹ አጋጣሚዎችን በማመቻቸት ክልሉን የኢንቨስትመንት ማዕከል ለማድረግ ይሰራል ብለዋል። አልሚዎች በወሰዱት መሬት በተሟላ አቅም ወደ ምርት መግባት እንዳለባቸውም ያሳሰቡት…

Read More

መንግሥት ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ የህዝብን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየሰራ ነው – ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ

መንግሥት ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ የህዝብን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ ገለጹ። 8ኛው ሀገር አቀፍ የሰላምና ፀጥታ የጋራ የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል። የሰላም ሚኒስቴር እና የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ በጋራ ያዘጋጁት ይህ የምክክር መድረክ “ሰላማዊ ፖለቲካ ለሀገራዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሐሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። የምክክር መድረኩ ዋና…

Read More

scs

ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ወራት ከሆርቲካልቸር ምርቶች ወጪ ንግድ ከ288 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ ይህንን ያስታወቀው በዘርፉ የተሰማሩ ኩባንያዎች በተገኙበት የ2018 በጀት ዓመት የሰባት ወራት የሆርቲካልቸር ኢንቨስትመንት ዕቅድ አፈጻጸም ላይ የምክክር መድረክ ባካሄደበት ወቅት ነው። በመድረኩ ላይ የተገኙት የግብርና ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ አረጋ እንደገለጹት፤ የተጠቀሰው ገቢ የተገኘው ወደ ተለያዩ የዓለም…

Read More

ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በተለያዩ መስኮች በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነቶች ተፈራረሙ

ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በተለያዩ መስኮች በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነቶች ተፈራርመዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአዘርባጃን ፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊዬቭ ጋር ተወያይተዋል። በአዘርባጃን ባኩ ዛጉልባ ፕሬዚዳንታዊ ቤተ መንግሥት ከተካሄደው ውይይት በመቀጠል፣ ሁለቱ መሪዎች በመከላከያ እና በበርካታ መስኮች በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነዶች የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ላይ መገኘታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል። ‎ከተፈረሙ የመግባቢያ ሰነዶች መካከል 32ኛውን የተባበሩት መንግሥታት…

Read More

በክልሉ ባለፉት ስድስት ወራት የከተማ መሠረተ ልማትን ለማጠናከር ውጤታማ ሥራዎች መከናወኑ ተገለጸ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት የከተማ መሠረተ ልማትን በማጠናከር ረገድ ውጤታማ ሥራዎች መከናወኑን የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ገልጿል። በበጀት ዓመቱ ባለፉት ወራት ለከተሞች መሠረተ-ልማት ግንባታ ከ81.3 ሚሊዮን በላይ ሀብት ከሕብረተሰቡ በገንዘብ፣ በጉልበትና በዓይነት በማሰባሰብ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ማከናወን መቻሉን ነው የቢሮ ኃላፊው ኢንጂነር የማታለም ቸኮል የተናገሩት። በስድስት ወራቱ…

Read More

የግሉ ዘርፍ የኢኮኖሚ መሪ ተዋናይ እንዲሆን የክልሉ መንግሥት በቁርጠኝነት ይደግፋል፦ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ከአልሚ ባለሃብቶች ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ክልላዊ ኢንቨስትመንት ፎረም በሚዛን አማን ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ በክልሉ በርካታ አልሚዎች በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች በመሰማራት ሀገራዊና ክልላዊ ኢኮኖሚ እየደገፉ ይገኛል። ከክልሉ ምሥረታ በፊት ዝቅተኛ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ እንደነበረ ያስታወሱት ርዕሰ መስተዳድሩ፥…

Read More

‎የደቡብ ምዕራብ ኢትጽያን ምን ያህል ያውቃሉ?HealthinKaffa

‎በዛሬው የደቡብ ምዕራብ ኢትጵያን ምን ያህል ያውቃሉ? በሚለው ፕሮግራማችን የካፋ ዞን የጤና ጥበቃ ሥራ ከየት ተነስቶ የት ደርሰ? የሚለውን አንቃኛለን፡፡ በካፋ ዞን የዘመናዊ የጤና ተቋማት እንቅስቃሴ ከባህላዊ ሕክምና ወደ ሚስዮናዊ አገልግሎት ከዚያ ወደ መንግስታዊ ጤና ተቋማት ወደ ጤና ኤክስቴንሽን ስርዓት በመሻሻል ዛሬ ምን ላይ ደርሶ ይሆን?መልካም ንባብ!‎ካፋ ዞን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጽያ ህዝቦች ክልል ውስጥ ከሚገኙ…

Read More

የመራጮች ዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – ምሁራን

የመራጮች እና ዕጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ ምሁራን። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ የመራጮችና የዕጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓትን በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ላይ ተግባራዊ እያደረገ ይገኛል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር ሙሉጌታ አያሌው (ዶ/ር) ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት ÷ አዲሱ የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለወደፊት…

Read More

የቦንጋ ዶሮ ዕርባታ ማዕከል በአገር ውስጥ የተባዛ ቴትራ ኤች የተሰኘ የዶሮ ዝርያ እንቁላል በማስፈልፈል የመጀመሪያ ዙር የአንድ ቀን ጫጩቶችን ማሰራጨት ጀመረ።

‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የቦንጋ ዶሮ ዕርባታ ማዕከል ስራ አስኪያጅ አቶ ለገሠ ሻሮ እንደተናገሩት፣ማዕከሉ በምርታማነታቸው የተሻለ ውጤት የሚያስገኙ የዶሮ ዝርያዎችን በጥናት በመለየት የተጠቃሚውን ማህበረሰብ ፍላጐት የማሟላት ተግባር እያከናወነ ይገኛል። ‎ለስጋና እንቁላል የሚሆኑ ቴትራ የተሰኙ ምርጥ የዶሮ ዝሪያዎችን ለክልሉ ሁሉም ዞኖች ለማሰራጨት በተደረገው የቅድመ ዝግጅት ስራ የክልሉ መንግሥት ወደ 60 ሚሊዮን ብር በጀት በመመደብ የማዕከሉን…

Read More

በገቢ ተቋማት የሚታዩ የሥነ-ምግባርና የአገልግሎት አሰጣጥ ጉድለቶችን በመቅረፍ ለውጤታማ የገቢ አሰባሰብ ስርዓት በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ

በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ ገቢዎች ጽ/ቤት አዘጋጅነት የገቢ ተቋም ፈፃሚዎች አገልግሎት አሰጣጥና ሥነ ምግባር ችግሮችን ለመፍታት ከንግድ ማህበረሰብ ጋር የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ አካሂዷል። የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ ትዕግስት በላይ በወቅቱ እንዳሉት በአሁኑ ወቅት ቴፒ ከተማ የራሱን የወጪ ፍላጎት በራሱ ገቢ መሸፈን የቻለ ቢሆንም ፣ ያለውን አቅም ሙሉ በሙሉ መጠቀም አልተቻለምና ከዚህ በላይ…

Read More