በግማሽ ዓመቱ በብዙ መልኩ ውጤት የተመዘገበበት እና የአመራር የማስፈፀም አቅም እያደገ የመጣበት ነው -አቶ ፍቅሬ አማን
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርጫፍ ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የፓርቲ ስራዎች አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የተከናወኑ የፓርቲ ስራዎች አፈፃፀም ሪፖርት እና የቀጣይ የትኩረት ግቦች ላይም ውይይት ተደርጓል። የ2017በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም የተሻለ ውጤት ላስመዘገቡ ተቋማት የዕውቅናና ማበረታቻ ሽልማት በማበርከት ደካማ አፈጻጸም ላስመዘገቡት ተቋማት እና ግለሰቦች…
