በግማሽ ዓመቱ በብዙ መልኩ ውጤት የተመዘገበበት እና የአመራር የማስፈፀም አቅም እያደገ የመጣበት ነው -አቶ ፍቅሬ አማን

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርጫፍ ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የፓርቲ ስራዎች አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የተከናወኑ የፓርቲ ስራዎች አፈፃፀም ሪፖርት እና የቀጣይ የትኩረት ግቦች ላይም ውይይት ተደርጓል። የ2017በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም የተሻለ ውጤት ላስመዘገቡ ተቋማት የዕውቅናና ማበረታቻ ሽልማት በማበርከት ደካማ አፈጻጸም ላስመዘገቡት ተቋማት እና ግለሰቦች…

Read More

መከላከል በምንችላቸው ምክንያቶች የእናቶች ህይወት እንዳያልፍ ሁሉም አካላት የድርሻቸውን መወጣት ይገባቸዋል፦የክልሉ ጤና ቢሮ

መከላከል በምንችላቸው ምክንያቶች የእናቶች ህይወት እንዳያልፍ ሁሉም አካላት የድርሻቸውን መወጣት እንደሚገባቸው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ። ቢሮው “ፈጠራና ዘላቂ ፋይናንስ ለጤናማ እናትነት” በሚል መሪ ቃል የጤናማ እናትነት ወር ንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። በንቅናቄ መድረኩ የተገኙት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም፤ መከላከል በምንችላቸው ምክንያቶች እናቶች ላይ ሊደርስ የሚችለውን ሞት በመከላከል ሀላፊነታችንን ልንወጣ…

Read More

ኢትዮጵያ የቀጣናዊ ብልጽግና ሞተር እና የአፍሪካ የታዳሽ ኃይል ማዕከል ናት- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ከሕልም ወደ እውነት፤ ኢትዮጵያ የቀጣናዊ ብልጽግና ሞተር እና የአፍሪካ የታዳሽ ኃይል ማዕከል ናት ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። አገልግሎቱ ባወጣው መግለጫ፤ ኢትዮጵያ በታሪኳ አዲስና ብሩኅ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች ብሏል። ትናንት ስናልማቸው የነበሩ ታላላቅ ርዕዮች ዛሬ በተግባር ተተርጉመው የዜጎች ተጠቃሚነት የሚረጋገጥባቸው፣ የሀገር ክብር የሚታደስባቸውና የቀጣናው ትስስር የሚጠናከርባቸው ኅያው እውነታዎች ሆነዋል ሲልም ገልጿል። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ…

Read More