መንግስት በምግብ ራስን ለመቻል በሚያደርገው ሁሉ አቀፍ ተግባር የግብርናው ዘርፍ እና የግብርና ባለሙያዎች ሚና ከፍተኛ ነው ፦ ክቡር አቶ ፍቅሬ አማን
የሚዛን ግብርና ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ በመደበኛ ፣ በማታና በተከታታይ የስልጠና ዘርፎች በደረጃ 4 ያሰለጠናቸውን 639 ተማሪዎች አስመረቀ። በ15ኛ ዙር የኮሌጁ የምረቃ ስነ ስርዓት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና የመንግስት ተጠሪ ክቡር አቶ ፍቅሬ አማን ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል። አቶ ፍቅሬ አማን በንግግራቸው መንግስት በምግብ ራስን ለመቻል በሚያደርገው ሁሉ አቀፍ ተግባር ውስጥ የግብርና ዘርፍ እና…
