በሌማት ትሩፋት ኢኒሼቲቪ ተመሳሌታዊ አብነት የሚሆኑ ተግባራት በጉብኝቱ መመልከታቸዉን አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ

‎በኮንታ ዞን አመያ ከተማ አስተዳደር ጨታ ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት አርሶ አደር አቶ ተፈራ ሳካሎ ጅምር የአሳ ፖንድ ስራዎችን በሌሎች አርሶና አርብቶ አደር አካባቢዎች ላይ ተሞክሮውን መቀመርና ማስፋት እንደሚገባ ተገልጿል። ‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና ከኮንታ ዞን አመራሮች ጋር ‎በአመያ ከተማ አስተዳደር ጨታ ቀበሌ…

Read More
አቶ ደምሴ ደንቦ

የተፈጥሮ ሀብትን ከጉዳት ለመጠበቅና ዘላቂነታቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኝ ተገለጸ።

ሪፖርታዥበዓለም አቀፍ ደረጃ ብሎም በኢትዮጵያ የልማት እንቅስቃሴ ላይ ሥጋት እየሆኑ ከመጡ ተግዳሮቶች መካከል የአየር ንብረት ለውጥ መዛባት እና የአካባቢ ብክለትና ብክነት ይጠቀሳል።በኢትዮጵያም የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖና የአካባቢ ብክለትን በመግታት ለሰው ልጆች ፁዱ አካባቢና ምቹ የአኗኗር ሁኔታን ለመፍጠር መንግሥት ዘርፈ ብዙ ተግባራትን በማከናወን ላይ ይገኛል። ከእነዚህም ውስጥ የአረንጓዴ አሻራና፣ ብክለት ይብቃ፥ ውበት ይንቃ ፣ ጽዱ ኢት/ያ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በክልሉ የሚሰበሰበውን ገቢ በህግ ማዕቀፍ መሰብሰብና ጥቅም ላይ ማዋል ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ አሳሰቡ ።

በክልሉ ገቢዎች ቢሮ የተዘጋጀው የ2017 በጀት ዓመት የ10 ወራት የአፈጻጸም ግምገማ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቋል። በተዘጋጀው የምክክር መድረክ በቀረቡት ሰነዶች ላይ ውይይት በማድረግ ተሳታፊዎች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ተሳታፊዎች በሰጡት አስተያየት የእስካሁን የገቢ አሰባሰብ በሚፈለገው መጠን አለመከናወኑን ተናግረዋል ። ገቢ የሚሰበሰብባቸውን የገቢ አማራጮች አሟጦ ከመጠቀም አንጻር በአመራሩና ባለሙያዎች ዘንድ በቁርጠኝነት ያለመምራት እንደ ችግር አንስተዋል ። በግብር ከፋዮች ዘንድ…

Read More

ሚዲያው ብቁና ተወዳዳሪ ሆኖ እንዲወጣ በይዘት ላይ ትኩረት አድርጎ መስራት እንዳለበት አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ

የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የድህረ-ገጽና ማህበራዊ ሚዲያ ይፋዊ ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር በታርጫ ከተማ ተከናውኗል። በመርሀ-ግብሩ ተገኝተው የሚዲያ ኔትወርክ ስራውን በይፋ ያስጀመሩት የክልሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ እና የሚዲያ ኔትወርኩ ሥራ-አመራር ቦርድ ሰብሳቢ፥ አቶ ፍቅሬ አማን ሚዲያው ብቁና ተወዳዳሪ ሆኖ እንዲወጣ በይዘት ላይ ትኩረት አድርጎ መስራት እንዳለበት አሳስበዋል። ጥራት፣ ተዓማኒነት ሚዛናዊነት የሚዲያ ኔትወርኩ ተቀዳሚ መገለጫ መሆን እንዳለበት የገለጹት…

Read More

6ኛ ዙር የክልልና የዞን ምክር ቤቶች የጋራ ምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የክልልና የዞን ምክር ቤቶች 6ኛ ዙር የጋራ ምክክር መድረክ በኮንታ ዞን አመያ ከተማ መካሄድ ጀምሯል ። መድረኩ በኮንታ ዞን ምክር ቤት አዘጋጅነትና በክልል ምክር ቤት አስተባባሪነት የሚካሄድ እንደሆነ ተገልጿል ። በምክክር መድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና አፌ ጉባኤ ወንድሙ ኩርታ ምክር ቤቶች በህገመንግስቱ…

Read More

በክልሉ የሚሰበሰበው ገቢ ውጤታማ ለማድረግ በቴክኖሎጂ የተደገፈ የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓትን ማጠናከር ይገባል ስሉ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገለጹ

የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የ10 ወራት የገቢ አሰባሰብ የምክክር መድረክ ከባለድርሻ አካላት ጋር አድርጓል ። በምክክር መድረኩ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ክልሉ የሚያመነጨውን ገቢ አሟጦ ገቢን በመሰብሰብ ህብረተሰቡ የሚጠይቀውን የልማት ጥያቄ መመለስ ይገባል ብለዋል። በክልሉ የግብር ስወራንና የገቢ ማጭበርበርን ለመከላከል በቴክኖሎጂ የተደገፈ የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓትን…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ በድህረገጽና በማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ የሥራ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር በታርጫ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።

ከሚዲያ ኔትወርኩ ዘርፎች አንዱ የኾነው የድህረገጽና ማህበራዊ ሚዲያ ይፋዊ ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር ላይ የሚዲያ ኔትወርክ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ የክልሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ እና የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ፍቅሬ አማንን ጨምሮ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት እና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል። የክልሉ መንግሥት ከምሥረታው ጀምሮ በርካታ የልማትና መልካም አስተዳደር ግንባታ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑንና በዚህም አመርቂ ውጤት እየተመዘገበ…

Read More

በሀገራዊ እና ክልል ዓቀፍ ፈተናዎች ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ የባለድርሻ አካላት ሚናቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ.ም ሀገራዊና ክልላዊ የፈተና አስተዳደር ሥርዓት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች በቦንጋ ከተማ ተገምግሟል። በክልሉ በ2017 የትምህርት ዘመን በሀገር አቀፍ ፈተና 19 ሺህ 1 መቶ 27 እና 38ሺህ 5 ነቶ 93 ክልላዊ ፈተና በድምሩ 57 ሺህ 7 መቶ 20 ተማሪዎች እንደሚወስዱ ተጠቁሟል። የክልሉ የመንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ…

Read More

በአካል የጠነከረ በአእምሮ የበለፀገ ጤናው የተጠበቀና አምራች ዜጋን መፍጠር ለሀገራችን ሁለተናዊ ብልጽግና ጉልህ ሚና እንዳለው የዳውሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ገለፁ

“የጤና ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት” በሚል መሪ ቃል በዞኑ ከሚገኙ የጤና ባለሙያዎች፣ ሠራተኞች እና ከባለድርሻ አካላት ጋራ የምክክር መድረክ በዞን ማዕከል እየተካሄደ ይገኛል። በምክክር መድረክ የተገኙ የዳዉሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳዊት ገበየሁ እንደገለጹት የጤናው ዘርፍ ለሀገር ዕድገትና በሁሉም መስክ ሁለተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ ጉልህ ሚና አለው ። የጤና ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን በማሻሻል ከማኅበረሰብ የሚነሱ…

Read More

የጤናው ዘርፍ ለሀገር እድገት ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ

በምዕራብ ኦሞ ዞን “የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት ዞናዊ የጤና ባለሙያዎች የዉይይት መድረክ ተደርጓል። በመድረኩ የዞኑ የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ በድሉ መዓዛ እንደተናገሩት ሀገራችን እያደረገ ያለው የብልጽግና ጉዞ የጤና ባለሙያዎች የበኩላቸውን ሃላፊነት በአግባቡ መወጣት እንዳለባቸው ገልጸዋል። ለበርካታ ሰዎች ከልጅነታቸው የሚመኙት የጤና ባለሙያነት ከፈጣሪ በታች ወድ የሆነ የሰው ህይወት በእናተ እጅ ከመሆኑም ጋር ተያይዞ በታታሪነት ማገልገል…

Read More