ክልላዊ የበጀት ድልድሉ ነባር ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ በሚያስችል መልኩ ተግባራዊ መደረግ አለበት። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 በጀት ዓመት ክልላዊ የበጀት ድልድልና የገቢ እቅድ ላይ የባለድርሻ አካላት ምክክር በቦንጋ ከተማ እየካሄደ ይገኛል። በምክክር መድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ ከዚህ ቀደም ሲተገበር የነበረው ክልላዊ የበጀት ቀመርና ድልድል ለክልል ማዕከል የካፒታል ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ አነስተኛ ሚና የነበረው በመሆኑ በቀጣይ ይህንን አሰራር በማሻሻል የ2018 በጀት…

Read More

የወባ ስርጭትን መከላከልና መቆጣጠር ስራ የሁሉንም ህብረተሰብ ርብርብ ይጠይቃል ተባለ

የሸካ ዞን ጤና መምሪያ የ2017 የወባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ተግባር ያለበት ደረጃና የቀጣይ ተግባራት ዕቅድ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቴፒ ከተማ ውይይት አካሂዷል። የውይይት መድረኩን የመሩት የሸካ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ እና የውሃ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ ኃላፊ አቶ በላቸው ጋራ እንደተናገሩት የወባ ስርጭትን መከላከልና መቆጣጠር ስራ የሁሉንም ህብረተሰብ ርብርብ ይጠይቃል ብለዋል። በየደረጃው የሚገኘው የፓርቲና የመንግስት አመራር…

Read More

በጤናው ዘርፍ ሕይወት አድን ቴክኖሎጂዎችን ይበልጥ ለማቅረብ እየተሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በጤናው ዘርፍ ሕይወት አድን ቴክኖሎጂዎችን ለማኅበረሰቡ ይበልጥ ለማቅረብ እየተሰራ ነው አሉ፡፡ የካንሰር ህክምና ተደራሽነትን ማሳደግ ላይ ያተኮረው ‘ሬይስ ኦፍ ሆፕ 2025’ ዓለም አቀፍ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፎረሙ መክፈቻ ላይ እንደገለጹት÷ ባለፉት 30 ዓመታት በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ኢትዮጵያ ታሪካዊ ሥራን አከናውናለች። በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የማኅበረሰብ ጤና…

Read More

ብልጽግና ፓርቲ በሀሳብ ልዕልና እሳቤዎቹ ህዝብንና ሀገርን ለማሻገር ዘርፈ ብዙ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል፦ አቶ ነጋ አበራ

ብልጽግና ፓርቲ በሀሳብ ልዕልና እሳቤዎቹ ህዝብንና ሀገርን ለማሻገር ዘርፈ ብዙ ተግባራት እያከናወነ እንደሚገኝ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ነጋ አበራ ገለጹ የደቡብ ሞዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ “ትንተና ክህሎት ለአዳጊ መሪነት በሚል መሪ ሀሳብ ለፖለቲካና ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ለመካከለኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና…

Read More

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አስጀመሩ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀትና በኦላይን መሰጠት ጀምራል፡፡ የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፕሬዚዳንት ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፣የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ደገላ ኤርገኖ፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴን…

Read More

የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ጋር ተወያዩ፡፡

የኢፌዴሪ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት ከቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ጋር አድርገዋል፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እንደገለፁት ዩኒቨርሲቲዎች እውነትና ዕውቅት ብቻ የሚፈልቅባቸው ተቋማት ናቸው:: ዩኒቨርሲቲዎች የመማር ማስተማርና የምርምር ማዕከል መሆናቸውን ያነሱት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ዩኒቨርሲቲዎች መንግስት በዘርፉ ያስቀመጣቸውን ዓላማና ግብ መሰረት በማድረግ መስራት አለባቸው ብለዋል:: የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ…

Read More

ሪፖርታዥ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከተሞች ፕላን ኢንስቲትዩት የክልሉን ከተሞች ፕላን የማዘጋጀት፣ የከተሞችን ፕላን ትግበራ ሁኔታ የመከታተል እና የክልሉን ክትመት ለማሳደግ የሚያግዙ ተግባራት የመፈጸም ኃላፊነት ተሰጥቶት የተደራጀ ተቋም ነው። ከተሞች የተቀናጀና አሳታፊ የልማት ዕቅድ ኖሯቸዉ ስርዓት ባለው መንገድ ለምተዉ ከአካባቢያቸው ገጠር እና ከተሞች ጋር ተሳስረው ፈጣን ልማት እንዲያመጡ፣ የከተሞችን ጥያቄ ፍላጎት መሠረት በማድረግ ከተሞችን ማደራጀት፣…

Read More

ለሁሉ አቀፍ የጤና አገልግሎት አዳዲስ የኢኖቬሽን ስራዎች ተግባራዊ ይደረጋሉ – ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ

በኢትዮጵያ ለሁሉ አቀፍ የጤና አገልግሎት አዳዲስ የኢኖቬሽን ስራዎች ተግባራዊ እንደሚደረጉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ። “ኢኖቬሽን ለሁለንተናዊ የጤና ሽፋን” በሚል መሪ ሃሳብ ላለፉት ሶስት ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሔድ የነበረው አለም አቀፍ የጤና ኢኖቬሽንና ጥራት ጉባኤ ተጠናቋል። የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ ፍትሃዊነትን መሰረት ያደረገ የጤና ስርዓት እየተገበረች ትገኛለች። በዚህም በጤና…

Read More

የፋይናንስ ስርዓት ጠንካራ፣ ግልፅ፣ ዘመናዊ እና ውጤታማ እንዲሆን በቅንጅት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ከክልል ቢሮዎች፣ ከዞን ፋይናንስ መምሪያዎች ፣ ከወረዳና ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ኃላፊዎች ጋር ሴክቶሪያል ጉባኤ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ነው። በጉባኤው ላይ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ ክልላችን ከተቋቋመ ጊዜ ጀምሮ የፋይናንስ ስርዓትን ለማሻሻል መጠነ ሰፊ ስራዎች ተሰርተዋል፤ብለው…

Read More

የኢትዮጵያ የስንዴ ልማት ስኬት ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ነው – ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ

ኢትዮጵያ በስንዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት ለተቀሩት የአፍሪካ ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ነው አሉ የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ። ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ በናይጄሪያ አቡጃ እየተካሄደ በሚገኘው 32ኛው የአፍሪኤግዚም ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ በአፍሪካ ሁለንተናዊ ዕድገት ለማስመዝገብ ብቃት ያለው አመራር መስጠት አስፈላጊ እንደሆነ አንስተዋል፡፡ አፍሪካ አህጉራዊ የግብርና አብዮት እንደሚያስፈልጋት ጠቁመው፥ ለዚህም ኢትዮጵያ በስንዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት ለተቀሩት…

Read More