በዕውቀት፣ በክህሎትና በስነ ምግባር የታነፀ የፖሊስ አመራሮችና አባላትን ለማፍራት በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ከፌደራል ፖሊስ እና ከኢትዮጵያ ፖሊስ ዩንቨርስቲ ጋር በመቀናጀት የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ለሚወስዱ አመራሮች በቦንጋ ከተማ ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ በሰላም ማስከበር ስልጠና ማስጀመሪያ ላይ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሰብስቤ ሻዌኖ የህዝብ ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ዕውቀትና ስነ ምግባርን የተላበሰ ፖሊስ እና ዘመናዊ የፖሊስ ተቋምን…
