ለጠንካራ ፓርቲ ግንባታ መሰረት የሆነውን ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለመፍጠር በትጋት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የቦንጋ ማዕከል አስተዳደር ዘርፍ ህብረት ኢንስፔክሽንና ስነ ምግባር ኮሚሽን ኮሚቴ በህብረቱ ውስጥ ለሚገኙ የህብረትና ቤተሰብ አመራሮች በተሻሻለው በብልፅግና ፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ፣ በኮሚሽኑ አሰራርና አደረጃጀት መመሪያ ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጥተዋል ። የህብረቱ ኢንስፔክሽንና ስነ ምግባር ኮሚሽን ሰብሳቢ ወ/ሮ ውቢት ደበበ ስልጠናውን አስመልክተው እንደገለጹት በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ…
