የኢራን ጦርነት ከሁለት እስከ ሦስት ሳምንታት ውስጥ ሊያበቃ ይችላል:- ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ

በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰውና የዓለምን ኢኮኖሚ እያናጋ የሚገኘው ጦርነት በአጭር ጊዜ ውስጥ ሊቆም እንደሚችል የሚጠቁሙ አዳዲስ ተስፋ ሰጪ መረጃዎች ተሰምተዋል። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትላንት በሰጡት መግለጫ፣ አሜሪካ በኢራን ላይ የምታደርገውን ጥቃት ከሁለት እስከ ሦስት ሳምንታት ባለው ጊዜ ውስጥ ልታቆም እንደምትችል ፍንጭ ሰጥተዋል። ፕሬዝዳንቱ አክለውም ጦርነቱን ለማቆም የግድ የሰላም ስምምነት መፈረም ላያስፈልግ እንደሚችል በመግለጽ ግጭቱ በቅርቡ…

Read More

“ኢትዮጵያውያን ብርቱ ነን”

“ኢትዮጵያውያን ብርቱ ነን” የህዳሴው ግድብ ተገቢውን እውነታ በማስረዳት ለኢትዮጵያ እናቶች ፍትህ እንዲያገኙና ብርሃን እንዲያዩ ማድረግ ችሏል ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ገልጸዋል። በዛሬው ዕለት በመስቀል አደባባይ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ተጠናቆ መመረቁን አስመልክቶ “በህብረት ችለናል” በሚል መሪ ሀሳብ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ ንግግር ያደረጉት የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ፤ የሁላችንም የአዕምሮ፣ የእውቀት፣ የላብ፣ የደም፣ የጉልበትና ሃብት ውጤት…

Read More

ከአየር ንብረት ርዳታ ወደ አየር ንብረት ኢንቨስትመንት ለውጥ ሊደረግ ይገባል፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ከአየር ንብረት ርዳታ ወደ አየር ንብረት ኢንቨስትመንት ለውጥ ሊደረግ ይገባል፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ አፍሪካ የአየር ንብረት ተጠቂ ብቻ ሳትሆን የመፍትሔውም አህጉር መሆኗን በአፅንዖት ተናግረዋል። እንደ አረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ ሥራ፣ ለአየር ንብረት ጥበቃ የተመቸ ግብርና እና ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ…

Read More

በአየር ንብረት ለውጥ አማካኝነት የሚያጋጥሙ ፈተናዎችን ለመቋቋም ወጣቶች በትብብር መስራት ይጠበቅባቸዋል

በአየር ንብረት ለውጥ አማካኝነት የሚያጋጥሙ ፈተናዎችን ለመቋቋም ወጣቶች በትብብር መስራት ይጠበቅባቸዋል በአፍሪካ በአየር ንብረት ለውጥ አማካኝነት የሚያጋጥሙ ፈተናዎችን ለመቋቋም ወጣቶች በአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂ ቅኝት በትብብር መስራት እንደሚጠበቅባቸው የፓን አፍሪካ የአየር ንብረት ፍትህ ጥምረት ዋና ዳይሬክተር ሚቲካ ምወንዳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ስብሰባ ቅድመ ጉባኤ አካል የሆነው የአፍሪካ ወጣቶች የአየር ንብረት ስብሰባ በዓድዋ ድል…

Read More

ኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል አቅርቦት ማዕከል ለመሆን እየሠራች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል አቅርቦት ማዕከል ለመሆን እየሠራች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አፍሪካውያን ወጣቶች ለአየር ንብረት ለውጥ የማትበገር አህጉር ለመገንባት በጋራ ሊሰሩ ይገባል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ። የአፍሪካ ወጣቶች የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ 2025 በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። አፍሪካ በአየር ንብረት ለውጥ ፈተና በተወጠረችበት ወሳኝ ወቅት ላይ እንገኛለን ያሉት ምክትል…

Read More

የክልላችንን ከፍተኛ አመራሮች በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ በደረሰ ድንገተኛ የመሬት ናዳ አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኞች የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

የደቡብ ምዕራብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰ ድንገተኛ የመሬት ናዳ አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኞች የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል። ርዕሰ መስተዳደሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባስተላለፉት የሀዘን መልዕክት በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው ድንገተኛ…

Read More

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ላይ በሚመክረው 10ኛው የኦራን ሴሚናር ላይ እየተሳተፈች ነው

በአልጄሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው የተመራ ልዑክ በአልጄሪያ ኦራን ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው 10ኛው የአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ሴሚናር ላይ እየተሳተፈ ይገኛል። በአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ ላይ የሚመክረው ሴሚናሩ ከአፍሪካ ህብረት በተሰጠው ሃላፊትነት መሰረት በአህጉሪቱ ሰላምና ጸጥታን በማረጋገጥ በኩል ባለፈው አስር ዓመት የተሰሩ ስራዎችና ያጋጠሙ ችግሮች ዙሪያ እየመከረ ይገኛል። ዓመታዊ ሴሚናሩ በዋናነት በአፍሪካ ሕብረት የሰላምና የጸጥታው ምክር…

Read More

በቀይ ባህር ምክንያት የምናጣው ከሆነ ዋጋ የለውም።

ፍላጎታችን ሰላም፣ብልፅግና ነው።በቀይ ባህር ምክንያት የምናጣው ከሆነ ዋጋ የለውም።እንወያይበት፣ስንወያይ ጊዜው አይደለም፣ጥቅሙ ብዙ አይደለም ካልን እንተወዋለን።መወያየት፣መነጋገር ግን ለምን እንፈራለን? ምክንያቱም በዓባይ ጉዳይ ከእኛ ጋር ለመወያየት ማንም ፈርቶ አያውቅም። የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዐብይ አህመድ

Read More

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለግብርናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

የአፍሪካ ልማት ባንክ በኢትዮጵያ ለግብርናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ የአፍሪካ ልማት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ባንኩ በኢትዮጵያ የግብርና ስራዎች እያደረገ ያለውን ድጋፍ ይበልጥ ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይቱ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች በመስኖ ስንዴ ልማት፣ በእንስሳት ልማት፣ በሌማት ትሩፋት ፕሮግራም እና በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የተከናወኑ ተግበራትን አስመልክተው ገለጻ አድርገዋል።…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከደቡብ ኮሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፓርክ ጂን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ የሁለትዮሽ ትብብር፣ በቀጣናዊ እና በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ በሀገራቱ መካከል ያለውን የንግድ ትሥሥር ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መወያየታቸውንም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል ሲል ኤፍቢሲ ዘግቧል

Read More