በጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በ73ኛው የአፍርካ አህጉር የአለም ጤና ድርጅት መድረክ ላይ እየተሳተፈ ነው።
በዛሬዉ ዕለት በቦትሰዋና ጋባሮኒ የተጀመረዉ 73 ኛው የአፍርካ አህጉር የአለም ጤና ድርጅት መድረክ ላይ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን እየተሳተፈ ይገኛል። ይህ 73 ኛው የአፍሪካ አህጉር ከዓለም ጤና ድርጅት ስድስት የአህጉራዊ አስተዳደር አካላት አንዱ ሲሆን 47 አባል ሀገራት ያሉት የአፍሪካ ክልል ሀገራት የሚወክሉበት ኮሚቴ ነው፡፡ በመድረኩም ከ20 በላይ የሚሆኑ የተለያዩ የጤና አጀንዳዎች ላይ ዉይይት የሚደረግ ሲሆን የ2023…
