ታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርኃ ግብር እየተካሄደ ነው::

በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው ታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርኃ ግብር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸኽ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና የእምነቱ ተከታዮች ተገኝተዋል። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የፕሬዝዳንት አማካሪና የታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርኃ-ግብር የበላይ አስተባባሪ ኡስታዝ አቡበክር አሕመድ በዚሁ ጊዜ፤ ረመዳን የመሰባሰቢያና የአብሮነት ወር ነው ብለዋል። ታላቁ…

Read More

ህዝበ ሙስሊሙ ለሰላም ዘብ ሊቆም ይገባል – ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ::

ህዝበ ሙስሊሙ ለኢትዮጵያ ሰላም ዘብ ሊቆም እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ተናግረዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን ማሰብ እንደሚገባም አስገንዝበዋል፡፡ ምዕመኑ በተለይ በረመዳን ወር ምስኪኖችን ከማገዝ ጎን ለጎን ስለ ሀገሩ ዘላቂ ሰላም ወደ ፈጣሪው እንዲጸልይም አሳስበዋል፡፡ ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ከጠቅላይ…

Read More

የኢትዮጵያ የፋይናንስ ባለሙያ ሴቶች ኔትዎርክ በይፋ ተመሰረተ::

የሴቶችን የፋይናንስ ተጠቃሚነት የሚያሳድግ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ባለሙያ ሴቶች ኔትዎርክ (ኒውፊን) በይፋ ተመሰረተ። የፋይናንስ ባለሙያ ሴቶች ኔትዎርክ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክና በዓለም ባንክ ትብብር የተመሰረተ ሲሆን የፋይናንስ ተጠቃሚነትን ከማሳደግ ባለፈ በዘርፉ ሴቶች ወደ አመራርነት እንዲመጡ የሚያግዝ ነው ተብሏል። በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዕድገት ሂደት ሴቶች የራሳቸውን ድርሻ እንዲያበረክቱ ምቹ ምህዳር ለመፍጠር ያለመ ስለመሆኑም ተነስቷል። በመርሐ ግብሩ የብሔራዊ ባንክ ገዥ…

Read More

ኢትዮጵያ በቀጠናው ዘላቂ ሰላምና ልማት ለመፍጠር የምታደርገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ::

ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የጋራ ልማት፣ ዘላቂ ሰላምና የንግድ ትስስር ለመፍጠር የምታደርገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም ገለጹ። “ቀጣናዊ ሰላም እና አብሮነት ለዘላቂ የኢኮኖሚ ትስስር” በሚል መሪ ሀሳብ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱአለም÷በኢትዮጵያ ልማትን ለማፋጠንና የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በርካታ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል። ከጋራ ልማት ባሻገር የውስጥ ሰላምን ለማረጋገጥ፣…

Read More

በእገታ፣ በዘረፋ እና በተለያዩ ወንጀሎች ተሳትፈዋል የተባሉ 12 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ::

በእገታ፣ በዘረፋ እና በተለያዩ የማጭበረበር ወንጀሎች የተሳተፉና የተለያዩ 16 የወንጀል ዓይነቶችን የፈፀሙ በአንድ ቡድን የተደራጁ 12 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር እንደዋሉ የፌደራል ፖሊስ ገለጸ፡፡ በፌደራል ፖሊስ የሚመራው የፌደራልና የአዲስ አበባ ፖሊስ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ውጤት እያስመዘገበ ተጠናክሮ መቀጠሉን ፖሊስ ገልጿል። ፖሊስ በመግለጫው ፥ በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም ክፍለ ከተሞች ከጥር 29 እስከ አሁን በቀጠለው ኦፕሬሽን በቁጥጥር ሥር…

Read More

ከሶስት ቢሊዮን ብር በላይ ኢንቨስትመንት ላስመዘገቡ አራት ኩባንያዎች የማዕድን ማምረት ፈቃድ ተሰጠ

የፍቃድ ስምምነቱን የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ እና የኩባንያዎቹ ስራ አስፈጻሚዎች ተፈራርመዋል፡፡ ፈቃድ የተሰጣቸው ኩባንያዎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው 27ኛ መደበኛ ስብሰባ የብሮሚን፣ የግራናይት፣ የድንጋይ ከሰል እና የደለል ወርቅ ማዕድናትን ለማልማት በተወሰነው ስምምነት መሰረት ነው፡፡ ለኩባንያዎቹ ፈቃድ የተሰጠው የማዕድን ምርመራ ፈቃድ ወስደው የምርመራ ስራ በመስራት እና ከእዚህ በፊት የተሰሩ ጥናቶችን መረጃ በመጠቀም ወደ ምርት መግባት…

Read More

በሞስኮ ከደረሰው የሽብር ጥቃት በኋላ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሰብአዊነት እና የምህረት ጥሪ አቅርበዋል::

በክሮከስ የከተማ አዳራሽ የተፈፀመውን ጥቃት ተከትሎ ፕሬዚዳንቱ ዛሬ ባደረጉት ንግግር የሰብዓዊነት እና የምህረት አስተሳሰቦች ልዩ ጠቀሜታ አላቸው ብለዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት በሞስኮ የህግ አውጭዎች በአሸባሪዎቹ ላይ የሞት ቅጣት ለመወሰን ህጉን ወደነበረበት ለመመለስ ክርክር መግጠማቸውን ተከትሎ ነው። በክሬምሊን ለወጣት አርቲስቶች እና አስተማሪዎች ክብር ለመስጠት በተዘጋጀ ስነ-ስርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት ፕሬዚዳንት ፑቲን፤ ባለፈው አርብ በሞስኮ የሙዚቃ ድግስ…

Read More

በሚዛን አማን ከተማ በአራት ቀበሌዎች 1 ሺህ 148 ይዞታዎች ወደ ህጋዊ ትግበራ መግባታቸው ተገለጸ ።

በሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር እየተከናወኑ የሚገኙ የሴፍትኔት ፕሮግራሞች እና የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶች ዙሪያ ምልከታ ተደርጓል ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር የማታለም ቸኮል በከተማ አስተዳደር ተገኝተው ምልከታ አድርገዋል። በምልከታው ወቅት የከተማው ማዘጋጃ ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አሰፋ ቤሪ እንደገለጹት በክልሉ ደንብና መመሪያ ወጥቶ በስራ ላይ የሚገኘው ሳይፈቀዱ የተያዙ…

Read More

300 ሚሊዮን ዶላር ካፒታል ያለው የቻይና ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች የማምረት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ::

300 ሚሊዮን ዶላር የኢንቨስትመንት ካፒታል ያለው ዌንዡ ኒክሲን ትሬዲንግ ኩባንያ፤ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ወረቀት የማምረት ፍላጎት እንዳለው ገልጿል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ የኩባንያውን አመራሮች በፅሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። የኩባንያው አመራሮች ስለ ኢንቨስትመንት ዕቅዳቸው ዝርዝር መረጃዎችን ማቅረባቸው ተጠቅሷል። የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ፤ በኮርፖሬሽኑ የሚገኙ የኢንቨስትመንት ማዕከሎችን፤ማበረታቻዎችን እንዲሁም የመሰረተ ልማትና የአገልግሎት አሰጣጥን…

Read More

ኢትዮጵያ በ13ኛው የአፍሪካ ጨዋታዎች ስፖርተኞች ባስመዘገቡት አኩሪ ውጤት ኮርታባቸዋለች::

በ13ኛው የአፍሪካ ጨዋታዎች ስፖርተኞች ፈታኙን ሞቃታማ የአየር ንብረት በመቋቋም ባስመዘገቡት አመርቂ ውጤት ኢትዮጵያ ኮርታባቸዋለች ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ ገለጹ። በጋና በተካሄደው 13ኛው የአፍሪካ ጨዋታዎች ስምንተኛ ደረጃ ይዞ ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ትናንት ማምሻውን አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑካን ቡድኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ የባህልና ስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ቀጄላ መርዳሳን ጨምሮ በሚኒስቴሩ የስፖርት…

Read More