የኢትዮጵያ አየር መንገድ አምስት ተጨማሪ የሀገር ውስጥ መዳረሻ ኤርፖርቶችን እየገነባ ነው::

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አምስት ተጨማሪ የሀገር ውስጥ መዳረሻ ኤርፖርቶችን እየገነባ መሆኑን የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ለኢዜአ እንደገለጹት፤ አየር መንገዱ የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ መዳረሻዎችን ለማስፋት እየሰራ ነው። የሚያበራቸውን አውሮፕላኖች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ጠቅሰው፤ አሁን ላይ አየር መንገዱ 136 ዓለም አቀፍ እንዲሁም 22…

Read More

የባንኩን ገንዘብ ተመላሽ ያላደረጉ ግለሰቦች መረጃ ላይ ክትትል በማድረግ ተጠያቂነትን ለማስፈን ይሰራል ፦ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት::

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሲስተም ብልሽት ባጋጠመው ወቅት ጤናማ ያልሆነ የገንዘብ እንቅስቃሴ ያደረጉ እና በእስካሁኑ ገንዘቡን ተመላሽ ያላደረጉ ግለሰቦች መረጃ ላይ ክትትል በማድረግ ተጠያቂነትን ለማስፈን እንደሚሰራ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ገለፀ፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጅታል የባንክ ሥርዓት በጊዜያዊነት መቋረጥን አስመልክቶ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ባወጣው መግለጫ፤ በወንጀል ተግባር የተገኘ ገንዘብ ህጋዊ አስመስሎ መጠቀም የህግ ተጠያቂነት እንደሚያስከትል ገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ…

Read More

የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ከሁለት የሩሲያ ተቋማት ጋር የሶስትዮሽ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ Delivery and Distribution of Paramedic-Midwifery Stations በአገራችን ለመገንባት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት Herroes Foundation እና Pan African Public Private Partinership Development Center ከተባሉ ሁለት የሩሲያ ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የሶስትዮሽ የመግባቢያ ስምምነት እ.ኤ.አ. ማርች 20 ቀን 2024 በኤምባሲው ጽ/ቤት ተፈራርመዋል፡፡ የሚሲዮኑ መሪ ክቡር አምባሳደር ቻም ኡጋላ በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ወቅት ባደረጉት ንግግር በዛሬው እለት…

Read More

የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ጀነራል መኮንኖችና ከፍተኛ መኮንኖች አስመረቀ::

የኢፌዴሪ መከላከያ ዋር ኮሌጅ በተለያዩ አጭር የትምህርት መርሃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን ጀነራል መኮንኖችና ከፍተኛ መኮንኖች አስመረቀ። በምረቃ ስነ-ስርአቱ ላይ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዶክተር ዲማ ኖጎ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖን ጨምሮ የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ መኮንኖች እና ጥሪ…

Read More

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት የሀገሪቱ ታላቁ የኒሻን ሽልማት ተበረከተላቸው

የኢፌዴሪ ጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንትና የጦር ሃይሎች ዋና አዛዥ ሳልቫ ኪር ማያርዲት የሀገሪቱ ታላቁ የኒሻን ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ ሽልማቱ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ለደቡብ ሱዳን ህዝብ ነፃነትና ሉአላዊነት መከበር ለከፈለው ታላቅ መስዋዕትነትና ላደረገው ድጋፍ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር በወቅቱ÷ ኢትዮጵያ በቸገረን ጊዜ ሁሉ መጠጊያችን እና መጠለያችን ከመሆኗም…

Read More

ብልጽግና ፓርቲ በሁለት አመት ከግማሽ በሁሉም ዘርፎች ያከናወናቸው ተግባራት በማስቀጠል የነበሩ ጉድለቶችን በማረም አባሉና አመራሩ በቀጣይ ይበልጥ በቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል ተባለ

በሸካ ዞን በሁሉም ከተማና ወረዳ አስተዳደሮች ሲደረገ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ አባላት ዞናዊ የማጠቃለያ ኮንፈረንስ ተጠናቋል። “ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል ፓርቲው በግማሽ የምርጫ ዘመን ያከናወናቸውን ተግባራት በማጠናከር ጉድለቶችን በማረም በቀጣይ ጊዜያት አባላቱና አመራሩ ሚናቸውን በተገቢው እንዲወጡ ተጠይቋል። የሸካ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አለማየሁ አለሙ በመድረኩ እንደገለጹት ፓርቲው በምርጫ ወቅት ለህዝብ…

Read More

ብልጽግና ፓርቲ በሀገራዊ ምርጫ ለህዝቡ የገባውን ቃል በተግባር እየፈጸመ ያለ ፓርቲ መሆኑ ተገለፀ::

በምዕራብ ኦሞ ዞን “ቃል በተግባር ለኢትዮጵያ ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል ዞን አቀፍ የብልፅግና ፓርቲ የአባላት የማጠቃለያ ኮንፈረንስ ተጠናቋል። የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ በድሉ መዓዛ እንደተናገሩት ፓርቲያችን በሁለት ዓመት ተኩል ጉዞ ውስጥ የፓርቲ እሳቤ፣ አደረጃጀት እና አባትን አስተሳስሮ በመምራት “ቃል በተግባር” የሚለውን አስተሳሰብ ወደ ውጤት የቀየረ ነው ብለዋል ። ኮንፍራንሱ ባለፉት ሁለት ዓመት…

Read More

የፌደራል ሱፐርቪዥን ቡድን በኮንታ ዞን እየተሰሩ ያሉትን የልማት ስራዎችን መጎብኘት ጀመረ::

በፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር በዶ/ር ፍጹም አሰፋ የተመራ የፌደራል ሱፐርቪዥን ቡድን የኮንታ ዞን የጉብኝት ቆይታ የገንጂ ኢሞታ ልዩ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በመጎብኘት ጀምሯል። ልዑካኑ በትላንትናው ዕለት የዞኑን የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራት ሪፖርት አዳምጦ ግብረ-መልስ መስጠታቸው የሚታወስ ሲሆን በቀጣይ ቀናትም በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ አህመድ ሃሳብ አመንጪነት የተገነባውን የጨበራ ዝሆን ዳና ሎጅና የጨበራ ጩርጩራ ብሄራዊ ፓርክ፣…

Read More

በኢፌዲሪ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶ/ር ፍጹም አሰፋ የተመራው የሱፐርቪዥን ልኡካን ቡድን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝቷል።

ሱፐርቪዥን ቡድኑ በተመረጡ 17 የትኩረት መስኮች በተለይም ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ ተግባራት ላይ ነው በዞኑ ድጋፍና ክትትል ያደረገው። በዚሁ መሠረት የተግባራት አፈፃፀም ያሉበትን ደረጃ እስከ ቀበሌ መዋቅር ድረስ ወርዶ ምልከታ አድርጓል። ልዑኩ በዳውሮ ዞን ኢሠራ ወረዳ አሩሲ አንገላ ቀበሌ በ195 ሄክታር በዘመናዊ መስኖ የለማ የበጋ ስንዴ እንዲሁም በወረዳው የአሩሲ ባላ ቀበሌ በኩታ ገጠም ዜዴ በ72…

Read More
H.E Dr.eng Negash Wagesho

በብልጽግና ፓርቲ የህዝባችን የፖለቲካዊ ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እያደገ መጥቷል፦ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የክልሉን ሁለት ዓመት ከመንፈቅ የስራ እንቅስቃሴ ከሚዲያዎች ጋር ቆይታ አድርጓል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖለቲካና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን እና የፍትሀዊነት ጥያቄዎችን ተከትሎ የተመሰረተ ክልል መሆኑን ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገልጸዋል ፡፡ ክልሉ የብልጽግና ትሩፋት ሁነኛ መገለጫ ነዉ ያሉት ርዕሰ መስተዳደሩ በብልጽግና ፓርቲ ባለፉት…

Read More