በአሳታፊ አነስተኛ መስኖ ልማት ፕሮግራም የአርሶአደሩን ኑሮ ለማሻሻል በተሰራው ስራ አዎንታዊ ውጤት ተመዝግቧል። አቶ ማስረሻ በላቸው

በክልሉ ሁለት ወረዳዎች ሲተገበር የነበረው የአሳታፊ አነስተኛ መስኖ ልማት ፕሮግራም ምዕራፍ ሁለት በእንግሊዝኛው (PASSDIP-II) መዝጊያ መርሀግብር የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ አቶ ማስረሻ በላቸውና ለሌሎች የባለድርሻ አካላት በተገኙበት በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። ፕሮግራሙ ከ7 ዓመታት በፊት በዳውሮ ዞን ሎማ ቦሳ እና ጌና ወረዳ ሁለት ቀበሌያትን በማቀፍ በአነስተኛ የውሃ መስኖ አውታር ግንባታ የአርሶአደሩን ኑሮ በማሻሻል…

Read More

የበለጸገች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማውረስ የሴቶች ሚና ከፍተኛ በመሆኑ የመሪነት ሚናቸውን አጠናክረው ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ

” ሴቶችን እናብቃ! ሰላምን እናስፍን! ልማት እናረጋግጥ!” በሚል መሪ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ113ኛ በሀገራችን ለ48 ጊዜ አለም አቀፍ የሴቶች ቀን በዓል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶች ህፃናት ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ አስተባባሪነት የቴፒ ብዝሃ ማዕከል የክልል ሴክተር መስሪያቤቶች በጋራ አክብረዋል። በውይይት መድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ ኃላፊ ክብርት ወይዘሮ ገነት…

Read More

በየአካባቢው ያለው የወርቅ ማዕድን ሀብት ለህዝብ በሚጠቅም መልኩ መሰራት ይገባል።ዶክተር ፍጹም አሰፋ

የፈዴራል ሱፐርቪዥን ቡድን በክልሉ በምዕራብ ኦሞ ዞን ቤሮ ወረዳ እየተሰሩ ያሉትን የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡ ቡድኑ በቤሮ ወረዳ በተለያዩ አካባቢ እየተሰሩ ያሉ የሌማት ትሩፋት፣ በጀባ ከተማ ተጨማሪ የትምህርትና የጤና ጣቢያ ግንባታ፣ የወርቅ አምራች ማህበራት የስራ እንቅስቃሴና ሌሎች የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል። በጉብኝ በቤሮ ወረዳ ጀባ ከተማ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ የተሰሩ የድሮንና የተለያዩ የፈጠራ ስራዎች…

Read More

የኢትዮጵያ የሸማቾች መብት ጥበቃ ማህበራት ጥምረት በይፋ ተመሰረተ

በሸማቾች መብት ላይ ትኩረቱን አድርጎ የሚሰራ የኢትዮጵያ የሸማቾች መብት ጥበቃ ማህበራት ጥምረት በይፋ ተመስርቷል፡፡ ጥምረቱ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴዔታ አቶ እንዳለው መኮንን፣ የንግዱ ዘርፍ ባለድርሻ አካላትና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ከተማ ተመስርቷል፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴዔታ አቶ እንዳለው መኮንን በዚሁ ወቅት እንዳሉት፣ ሸማቾች በግብይት ስርዓቱ ላይ ትልቁን ድርሻ ይዘው…

Read More

በባንካችን የደንበኞች የግል አካውንት ላይ የደረሰ ምንም አይነት ጉዳት የለም፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሰሞኑን አጋጥሞት የነበረውን የአገልግሎት መቋረጥ ችግር አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ በባንኩ የደንበኞች የግል አካውንት ላይ የደረሰ ምንም አይነት ጉዳት አለመኖሩን የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ይፋ አድርገዋል። ባንኩ የውስጥ አሰራሩን ለማዘመን ሲያደርግ በነበረው ሂደት አርብ መጋቢት 6 ሌሊቱን ጤናማ ያልሆነ የገንዘብ እንቅስቃሴ እንደነበረ የጠቆሙት ፕሬዚዳንቱ የተፈጠረው ክስተት ከሳይበር ጥቃት ጋር የተያያዘ አለመሆኑን አስታውቀዋል፡፡…

Read More

በክልሉ ያለውን ሀብት በአግባቡ ማልማትና ማስተዳደር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል ፦ ዶክተር ፍጹም አሰፋ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ያለውን ሀብት በአግባቡ ማልማትና ማስተዳደር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ዶክተር ፍጹም አሰፋ ገለፁ ። ዶክተር ፍጹም አሰፋ ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ሱፐርቪዥን ቡድን በክልሉ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን በመጎብኘት የድጋፍና ክትትል ሥራ በማድረግ ላይ ናቸው። ሚኒስትሯ እንደተናገሩት የምልከታው ዋና ዓላማ በክልሉ አጠቃላይ በልማት የታቀዱ ስራዎች ምን ደረጃ…

Read More

በፓርቲው የተገኙ ውጤቶች ተጠናክሮ እንዲቀጥሉና ቀጣይ ግቦች እንዲሳኩ ሚናቸውን በአግባቡ እንደሚወጡ የኮንፈረንሱ ተሳታፊዎች ተናገሩ።

“ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የታርጫ ማዕከል የመንግስት ሰራተኞች አመራሮችና አባላት የመሠረታዊ ድርጅት ኮንፈረንስ በድምቀት ተካሂዷል። በኮንፈረሱ የተሳተፉ የታርጫ ማዕከል የክልል ቢሮ አባላትና አመራሮች በባለፉት ሁለት አመት ከግማሽ የምርጫ ዘመን በብልፅግና ፓርቲ የተገኙ ውጤቶች ተጠናክሮ እንዲቀጥሉና ቀጣይ ግቦች እንዲሳኩ ሚናቸውን በአግባቡ እንደሚወጡ ተናግረዋል። በክልሉ በግብርና ዘርፍ፣ በቱሪዝም፣ በማዕድንና…

Read More

አለመግባባቶች በዘላቂነት እንዲፈቱ ወደ ፈጣሪ መጸለይ ይገባል – የኢትዮጵያ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ፕሬዚዳንት::

ልዩነቶች እና አለመግባባቶች በዘላቂነት እንዲፈቱ ወደ ፈጣሪ መጸለይ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጣሰው ገብሬ ተናግረዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ የንስሐ፣ የምልጃ እና የምስጋና መርሐ -ግብሩ በኢትዮያ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን እና ወደ ኃላ የማይመለስ እርቅ እንዲፈጠር የወንጌል አማኞች የሚጸልዩበት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አክለውም መርሐ -ግብሩ ምዕመኑ ለሀገሪቱ ልማት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዲያደርግ “ጌታ እንዲረዳው” የሚማልድበት መሆኑን አስታውቀዋል፡፡…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ያለውን ሀብት በአግባቡ ማልማትና ማስተዳደር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ዶክተር ፍጹም አሰፋ ገለፁ ።

ለተጨማሪ መረጃዎች በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ይከታተላሉን በፌስቡክ https://www.facebook.com/sowestcommunication/ ድረገጽ www.southwestcomunications.gov.et በኢንስታግራም https://instagram.com/southwest_communications በትዊተር twitter.com/sweprs በቲክቶክ https://www.tiktok.com/@southwest.communi በቴሌግራም https://t.me/Debubmierabበዩቲዩብ youtube.com/@southwestgovcommunication

Read More

ሁሉም የፋይናንስ ሥርዓቶች ደህንነቸዉ የተጠበቀ በመሆኑ ህብረተሰቡ ያለምንም ስጋት መጠቀም ይችላል-ብሄራዊ ባንክ::

በሁሉም የፋይናንስ ተቋማት የሚገኙ የፋይናንስ ሥርዓቶች ደህንነቸዉ የተጠበቀ በመሆኑ ህብረተሰቡ ያለምንም ስጋት የፋይናንስ አገልግሎቶችን መጠቀም መቀጠል እንደሚችል የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አስታወቀ፡፡ ባንኩ አያይዞም አጠቃላይ የፋይናንስ ሥርዓቱ ደህንነት የበለጠ የተጠበቀ፣ አስተማማኝ እና የተረጋጋ ሆኖ እንዲቀጠል አስፈላጊ እርምጃዎችንና የአሠራር ሥርዓት ማሻሻያዎችን መውሰዱን እንደሚቀጥልም አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጅታል የባንክ ሥርዓት በጊዜያዊነት መቋረጥን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መግለጫ…

Read More