የግብርና ሚኒስትር ዶክተር ግርማ አመንቴ ከዓለም ባንክ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

የግብርና ሚኒስትር ዶክተር ግርማ አመንቴ ከዓለም ባንክ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ፍሎሪበርት ንጋሩኮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ መንግስት ባለፉት 5 ዓመታት ለግብርናው ዘርፍ ትልቅ ትኩረት በመስጠት ዘርፈ ብዙ ስራዎችን በማከናወን ላይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በዓለም ባንክ የበጀት ድጋፍ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች በመተግበር ላይ መሆናቸውን ገልጸው፤ ባንኩ ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የምታደርገውን ጥረት ይበልጥ እንዲያግዝ ጠይቀዋል፡፡ ዶክተር…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች እና የጋምቤላ ክልሎች በሰላም ግንባታ ዙሪያ ተወያዩ

የምክክር መድረኩ ዋና ዓላማ በሁለቱ ክልል የሚገኙ አዋሳኝ ዞኖችና ወረዳዎች የሚከሰቱ የፀጥታ ችግሮች በጋራ በውይይትና በምክክር በመፍታት ቀጠናው የተረጋጋና የልማት አካባቢ ለማድረግ የታሰበ ነው :: ከዚህ ጋር ተያይዞ በቀጠናው አልፎ አልፎ የሚስተዋለውን የግድያና ዝርፊያ ችግር ጥቅት ፀረ ሰላም ሃይሎችና ሽፍቶች የሚፈጥሩት ችግር እንደሆነና ሰፊውን ህዝብ እንደማይወክል ታውቆ ሰላማዊና አጥፊ ሰዎችን በመለየት ችግር ፈጣሪዎችን ብቻ ተከታትሎ…

Read More

ኢትዮጵያ በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ እያሳየች ያለችው የላቀ ውጤትና እመርታ ተጠናክሮ ይቀጥላል

ኢትዮጵያ በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ እያሳየች ያለችው የላቀ ውጤትና እመርታ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ብሔራዊ የአየር ትራንስፖርት ፋሲሊቲ ኮሚቴ ገለፀ። በአየር መንገዱ ላይ በተለያዩ አጋጣሚዎች የሚሰነዘሩ አሉባልታዎችና የስም ማጥፋት ዘመቻዎች ከእውነታ የራቁና ተቀባይነት የሌላቸው መሆኑም ተጠቁሟል። በአሠራር ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮች ቢኖሩ በጥብቅ ዲሲፕሊንና አሠራር የሚስተካከሉ መሆኑም ተመላክቷል። የኢትዮጵያ አየር መንገድን የሀገር ከፍታና የመልካም ገጽታ ማሳያነት የሚያስቀጥሉ ዘመናዊ አሠራሮች…

Read More

1445ኛው የረመዳን ወር ፆም ነገ ይጀመራል

1445ኛው የረመዳን ወር ፆም ነገ ሰኞ መጋቢት 2 እንደሚጀመር የሳኡዲ አረቢያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታውቋል። የሳኡዲ አረቢያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች በተተከሉ አስራ አንድ አስትሮኖሚ ማዕከሎችን መሰረት በማድረግ ባሰባሰበው መረጃ ጨረቃ መታየቷ አሳውቋል። ይህንን ተከትሎም የረመዳን ፆም ነገ ሰኞ እንደሚጀመር ይፋ አድርጓል። ታላቁን የረመዳን ወር በመተሳሰብና አላህን በመለመን ማሳለፍ እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች…

Read More

መገናኛ ብዙሃን ለሀገር ብሔራዊ ጥቅም መከበር ቅድሚያ ሰጥተው ሊሰሩ ይገባል – ዶክተር ለገሰ ቱሉ

መገናኛ ብዙሃን ለሀገር ብሔራዊ ጥቅም መከበር ቅድሚያ ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገለጹ። ከተለያዩ የግል መገናኛ ብዙሃን ለተውጣጡ ጋዜጠኞች በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለአራት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የአቅም ግንባታ ስልጠና ዛሬ ተጠናቋል። በማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ እና የመገናኛ ብዙሃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር መሀመድ…

Read More

ትኩረት የሚያስፈልገዉ የካቲላ (Amaranth) ሰብል

ኢትዮጵያ የተለያዩ አገር በቀል ዕዉቀት ባለቤት ናት።ይህንን ለሁለንተናዊ እድገት መጠቀም ያስፈልጋል። በግብርና ሲታይ ዘመናዊ ግብርና ከአገር በቀል ዕዉቀት ጋር በማጣመር የመስራቱ ልምምድ እያደገ ነዉ። በሀገራችን በተለያዩ ሥፍራዎች ለምግብነት ቢያገለግልም በአብዛኛው አካባቢዎች እንደ አረም የሚታየው በሳይንሳዊ ስሙ አማራንተስ (ካቲላ) የሚባለው ሰብል በስፋት እንደ ምግብ ይጠቀሙ ዘንድ የተለያዩ ጥረቶች ቢጀምርም አጥጋቢ ውጤት አልታየበትም። ካሉ በርካታ የምግብ ዓይነቶች…

Read More

መድሐኒታማና መዓዛማ ቅመማ ቅመሞች ለተሻለ ኢኮኖሚ                                     

ኢትዮጵያ ሀገራችን የብዙ ዓይነት ዕፅዋት መገኛ መሆኗንና ለእነዚህ ዕፅዋት ዓይነቶች ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው መዓዛማና መድሃኒታማ የቅመማ ቅመም ዝርያዎች ትኩረት በመስጠት ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ሊያበረክቱ በሚችሉ ሁኔታ ጥቅም ላይ ማዋል ይገባል። የመድሐኒታማና መዓዛማ ቅመማ ቅመም ዕፅዋቶች አመራረትና ጥቅም በተለይም የበሶቢላ፣ ሚንት(ናና)፣ ጦስኝ፣ ሮዝመሪ(ስጋ መጥበሻ)፣ የሴጅ፣ኮሰረት እና ሎሚ አመራረትና አጠቃቀማቸው በማሻሻል የተሻለ ኢኮኖሚ ማግኘት ይቻላል። ኢትዮጵያ በተለያዩ ስነ-ምህዳር…

Read More

ኢትዮጵያ በኢነርጂና አቪዬሽን ዲፕሎማሲ መስክ ትብብር እንዲኖር በትኩረት እየሰራች መሆኑ ተገለጸ::

ኢትዮጵያ በኢነርጂና አቪዬሽን ዲፕሎማሲ ቀጣናዊ ትስስር ለመፍጠር ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም (ዶ/ር)በወቅታዊ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ኢትዮጵያ በቀጣናው በኢነርጂና አቪዬሽን ዲፕሎማሲ መስክ ትብብር እንዲኖር እየሰራች መሆኑን ተናግዋል፡፡ በዘርፎቹ መሰል ሥራ ለማከናወንም ኢትዮጵያ ሰፊ አቅም አላት ነው ያሉት ቃል አቀባዩ፡፡…

Read More

በክልሉ በተለያየ ምክንያቶች ግንባታቸው የተጓተቱ ፕሮጀክቶች ደረጃ በደረጃ ለማጠናቀቅ ይሰራል – ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ::

የታርጫ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃና ሳንቴሽ ፕሮጀክት የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የአከባቢው ነዎሪዎችና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል። መንግሥት የዜጎችን ፍላጎት ለማሳለጥ በያዘው ቁርጠኛ አቅም ካለው ውስን ሀብት በመመደብ የህብረተሰቡን የልማት ጥያቄ በተግባር እየፈታ ነው ያሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ፕሮጀክቶችን ጀምሮ ማጠናቀቅ እና አዳዲስ ፕሮጀክቶችን መጀመር የብልጽግና ፓርቲ አይነተኛው መገለጫ ነው ስሉ ተናግረዋል።…

Read More

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ::

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላርስ ራስሙሰን ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። ሚኒስትሮቹ የሁለቱን ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይበልጥ ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል። በአህጉራዊና ቀጣናዊ የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች እንዲሁም በሌሎች ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ላይ በትብብር መስራት በሚያስችላቸው ሁኔታዎች ላይም ውይይት አድርገዋል። ኢትዮጵያና ዴንማርክ በልማት ትብብር፣ የግብርናውን ዘርፍ በማዘመን፣ የአየር ንብረት…

Read More