የፌደራል ሱፐርቪዥን ቡድን በክልሉ በቤንች ሸኮ ዞን በደቡብ ቤንች ወረዳ እየተሰሩ ያሉትን የልማት ስራዎችን ጎበኘ ።
በፕላንና በልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር በዶ/ር ፍጹም አሰፋ የተመራ የፌደራል ሱፐርቪዥን ቡድን በቤንች ሸኮ ዞን በደቡብ ቤንች ወረዳ ግብርና ልማት ስራ ጃንቹ የመዝ ክላስተር እርሸ፣ በቅርቡ በጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አቢይ አህመድ መሠረተ ድንጋይ ተቀምጦ ወደስራ የተገበውን የደንቢ ገበታ ለትውልድ የፕሮጀክት አፈፃፀም ያለበት ደረጃ እና በሌማት ትሩፋት ውጤቶችአንዱ አካል የሆነው የማር ምርት ተመልክቷል። በደቡብ ቤንች በ200 አርሶአደሮች…
