ለብልጽግና ፓርቲ ያለውን የማይናወጥ ድጋፍ ያረጋገጠ ደማቅ ህዝባዊ ሰልፍ በህብረ-ብሔራዊቷ ቴፒ!

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በሸካ ዞን፤ በህብረ-ብሔራዊቷ ከተማ ቴፒ ሕዝቡ ለብልጽግና ፓርቲ ያለውን የማይናወጥ ድጋፍና ህዝባዊ እውቅና ያረጋገጠ ደማቅ የድጋፍ ሰልፍና የይምረጡን ምርጫ ቅስቀሳ እየተካሄደ ነው። የድጋፍ ሰልፉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የፓርቲው ዕጩ ተወዳዳሪዎች፣ ደጋፊዎችና አባላት በተገኙበት ነው እየተካሄደ የሚገኘው። በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በተለያዩ…

Read More

የኮሪደር ልማት መሰራት የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴያቸውን ምቹ ማድረጉን በኮንታ ዞን የጪዳ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።

ወ/ሮ አባይነሽ ጥላሁን እና ወጣት የአብስራ አይመሎ የከተማዋ ነዋሪዎች ሲሆኑ የኮሪደር ልማት እሳቤ ሲመጣ ቤቶቻቸውን የሚጎዳና ችግር የሚያስከትል ሆኖ እንደተሰማቸው አውስተው አሁን ላይ በተሰራው ስራ ‘እንኳንም መጣልን’ አልን ማለታቸው ገልፀዋል። የኮሪደር ልማት ስራው ህፃናት፣ ሽማግሌዎችና አቅመ ደካሞች እንደልብ የሚመላለሱበት እየሆነ ይገኛል ያሉት ነዋሪዎች የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴያቸውንም ምቹ ማድረጉን አስረድተዋል። ቀደም ሲል መኪና፣ ሞተርና እግረኛ ሁሉም…

Read More

የፕሮግራም በጀት አሰራር ስርዓቱን በየተቋማት ተግባራዊ በማድረግ ስራዎችን በውጤት ለመለካት እና ተጠያቂነትን ለማስፈን እንዲቻል በልዩ ትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ አስታወቀ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፋይናንስ ቢሮ በፕሮግራም በጀት አሰራርና አተገባበር ዙሪያ በክልሉ በሚገኙ ለዘርፉ አመራሮች የተዘጋጀዉ ስልጠና በሚዛን አማን ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። የስልጠናው ዓላማ የፕሮግራም በጀት አሰራርና አተገባበር፣ ክትትልና ሪፖርትን ለመለካት የሚያስችሉ የአሰራር ስርዓት ላይ የተሻለ ግንዛቤ ለመፍጠር ነው ተብሏል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተመስገን ከበደ ከዚህ በፊት የነበሩ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዞቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት አስተባባሪነት በየደረጃው ሲካሄድ የቆየው ውይይት መድረክ ክልላዊ ማጠቃለያ እየተካሄደ ነው።

“በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ በክልሉ ብዝሃ ከተሞች ክልላዊ ማጠቃለያ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። መድረኩ ከመላ ሴቶች ጋር ሰፊ ንቅናቄ በማድረግ በብልፅግና መሪነት የሚካሄደው ሀገራዊ የለውጥ ጉዞን ሴቶች በሚገባ ተረድተው የሂደቱ ንቁ ተሳታፊና ተዋናይ እንዲሆኑ ለማስቻል ዓላማ ያደረገ ነው። በመድረኩ “በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ !!” በሚል መሪ ሀሳብ በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ዉይይት…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን የካቲት 5 እና 6 እንደሚያካሄድ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ገልፀዋል።

የ2018 ዓ.ም ግማሽ ዓመት የአስፈፃሚ አካላት ስራ ሪፖርትን ጨምሮ ሌሎች አጀንዳዎች በጉባኤው እንደሚቀርቡም አመላክተዋል። ከጉባኤው አስቀድሞ ምክር ቤቱ በቋሚ ኮሚቴና በጽ/ቤት አማካኝነት በግማሽ ዓመት ለማከናወን ካቀዳቸው ተግባራት መካከል በተለይም የድጋፍና ክትትል እንዲሁም የቁጥጥር ስራዎችን በ5ቱም ዘርፍ ሰርቶ ማጠናቀቁን የተከበሩ አፈ-ጉባኤ አሳውቀዋል። በተጨማሪ የቋሚ ኮሚቴ ስራ ሪፖርት ተገምግሞ ግብረ መልስ ተሰጥቷል ብለዋል። ከግምገማው በኋላ እንደ ክልል…

Read More

የምክር ቤቶች የክትትልና ቁጥጥር ስራ በአስፈፃሚ አካላት ዘንድ ተጠያቂነትን በማስፈን የህዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ውጤቶች እያስመዘገበ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታ ገለጹ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የክልሉንና የዞኖች የ2018 በጀት አመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፃመ እየገመገመ ይገኛል፡፡ የግምገማ መድረኩን በንግግር የከፈቱ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታ ምክር ቤቶች በሚያደርጉት የክትትትልና ቁጥጥር ስራዎች አስፈፃሚ ተቋማት በዕቅዳቸዉ መሠረት ተግባራትን በማከናወን የህብረተሰብ ተጠቃሚነት እንዲያሳድጉ በተከናወኑ ተግባራት ዉጤት እየተመዘገብ እንደሚገኝ ገልፀዋል፡፡ በግምገማ መድረኩ በህገ…

Read More

ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የሀገሪቱን  ምርት (GDP) እስከ 12 በመቶ እንዲያግዝ እየተሰራ ነው:- የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ

#ሪፖርታዥ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የሀገሪቱን  ምርት (GDP) እስከ 12 በመቶ እንዲያግዝ እየተሰራ ነው:- የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ ሀገራችን ኢትዮጵያ ዲጂታል ፖሊሲ አርቅቃ ሲትተገብር ቆይታለች፤ ከእነዚህም አንዱ ላለፉት 5 ዓመታት  ሲሰራበት  ቆይተው ታህሳስ 2018/2028  የተጠናቀቀው  ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ነው። በእነዚህ ማዕቀፎች ሲሰሩባቸው ከቆዩት ጉዳዮች ዲጅታል ግብይት፣ ዲጂታል ልማቶች፣ ቴክኖሎጂ መር የመንግስት አገልግሎቶችን በተደራጀ መንገድ ማስከድና መሠረተ ልማቶችን…

Read More

ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ የ2018 ዓ/ም የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ የተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በተገኙበት በምዕራብ ኦሞ ዞን፣ መኤኒት ጎልዲያ ወረዳ እየተካሄደ ይገኛል። በክልሉ እየተከሰተ ያለዉን የመሬትና የተፈጥሮ ሀብት መመናመን እና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከል የመሬት ፣ የውሃና የሰው ሀብት መጠበቅ ፣ ማልማትና በላቀ ደረጃ በማቀናጀት ጥቅም…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በክልላዊ የፀጥታ ሁኔታ ላይ የሚመክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በክልሉ የፀጥታ ሁኔታ ላይ የሚመክር፣ የፀጥታ ግብረሃይል መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ወቅታዊ ክልላዊ የፀጥታ ሁኔታዎችን የሚዳስስ ስነድ እና የፀጥታ ግብረሃይል ዕቅድ በክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ምክትል የቢሮ ኃላፊዎች እየቀረበ የሚገኝ ሲሆን በቀረበው ሰነድ ላይ ሰፊ ውይይት እንደሚካሄድ ተገልጿል። መድረኩ በክልሉ አስተማማኝና ዘላቂ…

Read More

የክልሉ ግብርና ቢሮ በምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP)የበጀት ድጋፍ በፕሮግራሙ ለታቀፉ ወረዳዎች የመኪና ድጋፍ አደረገ

የክልሉ ግብርና ቢሮ በምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP)የበጀት ድጋፍ በፕሮግራሙ ለታቀፉ ወረዳዎች የመኪና ድጋፍ አደረገ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ በምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP)የበጀት ድጋፍ በፕሮግራሙ ለታቀፉ ወረዳዎች የተገዙ ተሽከርካሪዎች የርክክብ እና ቀጣይ አቅጣጫ መስጫ ፕሮግራም ተካሂዷል፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ግብርና ቢሮ በምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP)የበጀት ድጋፍ የተገዙ…

Read More