የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ፖሊስ የማርሽ ባንድ ምልምል ሰልጣኞች ስልጠናቸውን ጀመሩ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ፖሊስ የማርሽ ባንድ ምልምል ሰልጣኞች ስልጠናቸውን ጀመሩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያቋቁመውን የፖሊስ ማርሽ ባንድ አባላትን ለማደራጀት ከሁሉም የክልሉ ዞኖች የተመለመሉ ወጣቶች ወደ ስልጠና ገብተዋል። ሰልጣኞቹ በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ አቦስቶ ካምፓስ ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን፣ ስልጠናቸውንም በላቀ የፖሊሳዊ ሥነ-ምግባር እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቦላቸዋል። በአቀባበል ሥነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የክልሉ…
