ሪፖርታዥ

“አረንጓዴ አሻራን ከቡና ልማት ጋር በማስተሳሰር እየተሠራ ነው፡- አቶ አሥራት መኩሪያ የደቡብ ምዕራብ ኢትዩጵያ ሕዝቦች ክልል ቡና፣ ሻይና ቅማ ቅመም ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አስራት መኩሪያ እንደ ሀገር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተግባራዊ በማድረግ ምድርን አረንጓዴ የማልበስ ስራ ከጀመርንበት ጊዜ አንስቶ ለቡና ልማትና ምርት ዕድገት ምቹ ሁኔታዎችን ፈጥሯል ብለዋል፡፡በክልላችን በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ዘርፌ ብዙ…

Read More