በአፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባኤ ለአህጉራዊ ለውጥ እና ለዜጎች ተጠቃሚነት በጋራ ለመስራት መግባባት ላይ ተደርሷል
በአፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባኤ ለአህጉራዊ ለውጥ እና ለዜጎች ተጠቃሚነት በጋራ ለመስራት መግባባት ላይ ተደርሷል፦ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) በ12ኛው የአፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባኤ ለአህጉራዊ ለውጥ፣ ለዜጎች ተጠቃሚነት እና ለአገረ መንግሥት ግንባታ በጋራ ለመስራት መግባባት ላይ መደረሱን የብልጽግና ፓርቲ ዓለም አቀፍና የሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ በጋና አክራ “ከፖለቲካ እስከ ብልፅግና” በሚል…
