የኢትዮጵያ ስነ ልክ ኢንስቲትዩትግምታቸው ከ300 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የስነ ልኬት መሳሪያዎችን ድጋፍ አደረገ
የኢትዮጵያ ስነ ልክ ኢንስቲትዩትግምታቸው ከ300 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የስነ ልኬት መሳሪያዎችን ድጋፍ አደረገ ድጋፍ የተደረጉት የስነ ልኬት መሳሪያዎች ህገወጥ ንግድን ለመከላከል ያግዛልም ተብሏል። የኢትዮጵያ ስነ ልክ ኢንስቲትዩት ግምታቸው ከ300 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የስነ ልኬት መሳሪያዎችን ለክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ድጋፍ አድርጓል ። በኢንስቲትዩቱ የመሠረታዊ አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ሙሉነህ የነዳጅ፣የጠረጴዛና የምድር ኪሎ…
