ከፍትህ አስተዳደር ጋር ተያይዞ የሚነሱ ችግሮችን ለመቅረፍ ቅንጅታዊ የፍትህ አሰጣጥን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፍትህ ቢሮ በክልሉ ለሚገኙ ዐቃቢያነ ህግ በአዲሱ የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 3/2017 ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። በስልጠናው መድረክ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ቤተልሔም ዳንኤል የፍትህ ስርዓቱን ለማሻሻልና ለማዘመን በየወቅቱ የሚወጡ ማሻሻያዎችን በተገቢው አቅም መተግበር ያስፈልጋል ብለዋል። ስልጠናው በዋናነት…
