ፓርቲያችን ብልፅግና ትላንት የሥርዓተ መንግስት አስተዳደራችን አንድ አካል ሆነው ካለፉ ልንቀይራቸው ከማንችላቸው ታሪኮች ጋር ፈፅሞ ፀብ የለውም፡- አቶ አደም ፋራህ

ፓርቲያችን ብልፅግና ትላንት የሥርዓተ መንግስት አስተዳደራችን አንድ አካል ሆነው ካለፉ ልንቀይራቸው ከማንችላቸው ታሪኮች ጋር ፈፅሞ ፀብ የለውም ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። ፓርቲው በመርህ ደረጃ ከትላንት ተምሮ፣ ዛሬን አሳምሮ፣ ነገን የተሻለ ማድረግን በማመን የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመፍጠር በመትጋት ላይ እንደሚገኝ በማሕበራዊ ትስስር…

Read More

በዳዉሮ ዞን ታርጫ ጠቅላላ ሆስፒታል በማኅጸን ውልቃት የሕክምና ዘርፍ እየተሰጠ የሚገኘው አገልግሎት በተሻለ ሁኔታ እንዲሰጥ ለማድረግ የተቀናጀ ርብርብ እንደሚጠይቅ ተገለጸ።

አገልግሎቱን የበለጠ ተደራሽ ለማድረግ የባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ተግባሩ እየተመራ እንዳለም የሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች ተናግረዋል። በዳዉሮ ዞን የታርጫ ጠቅላላ ሆስፒታል በተለያዩ የሕክምና ዓይነቶች በሰለጠኑ ባለሙያዎች አገልግሎቱን ተደራሽ እያደረገ እንደሚገኝ ከሆስፒታሉ ያገኘነው መረጃ ያሳያል። በተለይም በማህጸንና ጽንስ፣ በሕጻናት፣ በአጥንትና ድንገተኛ አደጋዎች፣ በአጠቃላይ ቀዶ ጥገናና በውስጥ ደዌ በሽታዎች በስፔሻሊት ደረጃ የሕክምና አገልግሎቱ እየተሰጠ ይገኛል። ከእነዚህ አንዱ በሆነው በማኅጸንና…

Read More

የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ሚና እንዲጎለበት የሴቶች ኮከስ አደረጃጀት ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የሴት ተመራጭ ኮከስ አባላት ከክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ጋር በመተባበር በኮከሱ ማስፈፀሚያ መመሪያ እና እስከአሁን አፈፃፀም ላይ በቦንጋ ከተማ የምክክር መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የተገኙ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ምክትል አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፀሀይ ደርጫ እንደ ክልል ምክር ቤት የሴቶች ኮከስ ተግባር ደንብ ወጥቶለት ወደ…

Read More

በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ ሁሉ አቀፍ የወባ መከላከልና መቆጣጠር እንዲሁም መደበኛ የጤና ተግባራት ስራዎች ተጠናክሮ ልቀጥል እንደሚገባ ተገለፀ

የጤና ሚኒስቴር ሱፐርቪዥን ቡድን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በዳውሮ፣ ኮንታና ካፋ ዞን ገወታ ወረዳ ያካሄደውን ሁለተኛ ዙር የድጋፍና ክትትል ስራዎችን አጠናቋል። የሱፐርቪዥን ቡድኑ በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ ሁሉ አቀፍ የወባ መከላከልና መቆጣጠር እንዲሁም መደበኛ የጤና ተግባራት ስራዎች ተጠናክሮ ልቀጥል እንደሚገባ ገልፀዋል። በክልሉ ያለውን መሠረታዊ የጤና አገለግሎት አሰጣጥ ደረጃ ማረጋገጥና በጋራ በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ መግባባት መፍጠር…

Read More

አዲስ አበባ ዓለም አቀፍ የመስኖና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባኤን ታስተናግዳለች- ሚኒስቴሩ

የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የመስኖና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባኤ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ። ከየካቲት 5 እስከ 7 ቀን 2017 ዓ.ም በሚካሄደው በዚህ ጉባኤ የዓለም አቀፍና አህጉር አቀፍ መሪዎችና የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ይሳተፉበታል ተብሏል። የጉባዔው ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ዝግጅት ማስጀመሪያ መርኃ ግብር ዛሬ ተካሂዷል። የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትሩ አብርሃም በላይ (ዶ/ር)…

Read More

“ኢትዮጵያ የአፍሪካ መቀመጫ የሆነችው በአጋጣሚ ሳይሆን ባላት ድንቅ ታሪክ ነው” – የሀገራት አምባሳደሮች

የብሔራዊ ቤተ መንግስት የኢትዮጵያ ታሪክ ከመጻኢ ጊዜዋ ጋር አስተሳስሮ የያዘ ድንቅ ስራ መሆኑን ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ገለጹ። የታደሰው ብሔራዊ ቤተ መንግሥት ከትናንት በስቲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች በተገኙበት መመረቁ ይታወቃል። የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችም በብሔራዊ ቤተ መንግስት ጉብኝት አድርገዋል። በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር አሌክሲስ ላሜክ የኢትዮጵያ እና…

Read More

የክልሉ የሥነ-ምግባርና ፀረ – ሙስና ኮሚሽን በሃብት ማሳወቅና ምዝገባ ሂደት ላይ ለካፋ ዞን ማዕከል የመንግስት ሰራተኞች ስልጠና ሰጠ ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የስነ-ምግባርና ፀረ – ሙስና ኮሚሽን ከአስር ቀን በኋላ ተግባራዊ የሚደረገውን የሃብት ማሳወቅና ምዝገባ ሂደት አስመልክቶ ከካፋ ዞን ማዕከል ለተወጣጡ መንግስት ሰራተኞች በቦንጋ ከተማ የግንዛቤ ስልጠና ሰጥቷል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር አቶ ዳግም ዳንኤል ሃብት ማሳወቅና ማስመዝገብ በመንግስት ተቋማት፡ በመንግስት የልማት ድርጅቶችና በህዝባዊ ድርጅቶች መካከል መልካም ስነ-ምግባርና እሴተቶች…

Read More

የዩኒቨርሲቲዎች በጀት ባስመዘገቡት ውጤት ልክ የሚመደብ ይሆናል -ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

ዩኒቨርሲቲዎች የሚመደብላቸው በጀት ባስመዘገቡት ውጤት ልክ እንደሚሆን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለፁ። በትምህርት ዘርፉ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን በተቀናጀ መልኩ ማሻሻል የሚያስችል ስምምነት ተፈርሟል። ስምምነቱን ትምህርት ሚኒስቴርና 47 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የቦርድ ሰብሳቢዎችና የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች ፈርመውታል። የትምህርት ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት፥ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን በመሰረታዊነት ለመቀየር የትምህርት ጥራትን ማስጠበቅ ወሳኝ ነው ብለዋል። በተለይም ብቃት ያለው የሰው ሃይል ለማፍራትና…

Read More

የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ ብቁና ተወዳዳሪ ዜጋ ለመፍጠር በሚደረገዉ ርብርብ የግል ኮሌጆች ሚናቸዉን በግባቡ ሊወጡ ይገባል፦አቶ ተስፋዬ እንዳሻዉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ከግል ኮሌጆች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በቦንጋ ከተማ የምክክር መድረክ አካሄደ። የክልሉ ስራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ እንዳሻዉ በመክፈቻ ንግግራቸዉ ብቁ የሆኑ ዜጎችን ለመፍጠር የግል ኮሌጆች ሚናቸዉ የጓላ መሆኑን ገልጸው የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በሚደረገዉ ርብርብ የግል ኮሌጆች ሚናቸዉን በአግባቡ መወጣት አለባቸዉ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከ700 በላይ ቀበሌዎች የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ በዲጂታል ምዝገባ ሥራ / Online / ውስጥ እንዲገቡ ተደርጓል፡፡

የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ተግባራትን ለማሳካት እንዲቻል ከ2 ሚሊዮን 443 ሺህ 600 ብር በላይ የሚገመት የኤሌክትሮኒክስ ግዥ መፈጸሙም ተገልጿል ፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊና የወሳኝ ኩነቶች ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሰለሞን ደነቀ እንደገለጹት የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባን በክልሉ በሚገኙ ሁሉም መዋቅሮች ወደ ድጅታል ምዝገባ ሥራ /Online / ውስጥ እንዲገቡ…

Read More