የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች በቦንጋ ከተማ ስልጠና መስጠት ጀመረ::

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር በልዩ ሁኔታ ለተመረጡ ኢንተርፕራይዞችና ባለሀብቶች ለ 5 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስልጠና በቦንጋ ከተማ መስጠት ጀምሯል። የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አስፋው አበራ በዙም ባስተላለፉት መልዕክት የአሁኑ ስልጠና ከዚህ ቀደም ከነበረው የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ስልጠና የተለየ መሆኑን ተናግረዋል ። ለዚህ…

Read More

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያለአግባብ የወሰዱትን ገንዘብ ሙሉ በሙሉ ያልመለሱ 565 ግለሰቦች የስም ዝርዝር ይፋ አደረገ::

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በባንኩ የሲስተም ማዘመኛ ሥራ ላይ የተፈጠረውን ክፍተት በመጠቀም መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም. በሂሳብችሁ ከተቀመጠ ገንዘብ ውጭ በሕገወጥ መንገድ ገንዘብ የወሰዳችሁ ግለሰቦች በፈቃደኝነት ሂሳባችሁ በሚገኝበት ቅርንጫፍ በአካል በመቅረብ ወይም ዲጂታል የክፍያ ዘዴን በመጠቀም ገንዘቡን እስከ ቅዳሜ መጋቢት 14 ቀን 2016 ዓ.ም. ተመላሽ እንዲያደርጉ መጠየቁ ይታወሳል። በዚህ መሰረት 14441 የሚሆኑ ግለሰቦች በተሰጠው ጊዜ…

Read More

ተቋርጦ የነበረውን የቴፒ አይሮፕላን ማረፊያ መልሶ ወደ ስራ ለማስገባት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከማሻ ከተማ ነጋዴዎችና የግል ባለሀብቶች ጋር የውይይት መድረክ ተካሄደ።

የማሻ ወረዳና የከተማ ነዋሪዎች በበኩላቸው ለእቅዱ እውን መሆን የበኩላቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ ዞኑ እምቅ የተፈጥሮ ሀብት ባለቤት ብቻ ሳይሆን ሰፊ የመልማት እድል ያለው ከመሆኑ ጋር ተያይዞ መሰል የትራንስፖርት አገልግሎት ማስፈለጉን ተናግረዋል። ከዚህ ቀደም ምንም ስልጣኔ ባልተስፋፋበት ወቅት የቴፒ አየር ማረፊያ ከ1950 ዓመተ ምህረት ጀምሮ አገልግሎት እየሰጠ…

Read More

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች አለልኝ አዘነ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ::

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን እና የባህርዳር ከተማ እግር ኳስ ክለብ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች አለልኝ አዘነ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። የባህርዳር ከተማ እግር ኳስ ክለብ እንዳስታወቀው፤ አለልኝ በጉዳት ምክንያት ከቡድኑ ተለይቶ በትውልድ ስፍራው አርባ ምንጭ ለእረፍት የሄደ ሲሆን ትናንት ምሽት በድንገት ህይወቱ አልፏል። አለልኝ የእግርኳስ ህይወቱን በአርባምንጭ ከተማ ክለብ የጀመረ ሲሆን በባህርዳር ከተማ ለሁለት ዓመታት ምርጥ ጊዜ…

Read More

አዲስ አበባን የትስስርና ብሔራዊ ትርክት የተረጋገጠባት ከተማ ለማድረግ እየተሰራ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባን የትስስር እና ብሔራዊ ትርክት የበላይነት የተረጋገጠባት ከተማ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የአባላት ኮንፈረንስ “ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልጽግና “በሚል መሪ ሃሳብ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ በኮንፈረንሱ የተገኙት አቶ አደም ፋራህ እንደገለጹት ÷ የብልጽግና ፓርቲ በግማሽ ምርጫ ዘመን አፈጻጸሙ በተለያዩ ዘርፎች…

Read More

የፌደራል መንግስት ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ቡድን በክልሉ ያካሄደውን የጉብኝት ማጠቃለያ ውይይት መድረክ ዛሬ በቦንጋ ከተማ ከክልሉ፣ከዞን ከፍተኛ አመራሮች ጋር አካሂዷል፡፡

የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር እና የሱፐርቪዥን ቡድኑ ሰብሳቢ ዶ/ር ፍጹም አሰፋ ከሠላምና ፀጥታ አንፃር ክልሉ ሠላም መፈጠሩን እና አጎራባች ክልል እና ህብረተሰቡ ጋር የሠላምና ፀጥታ ትብብር መኖሩ የሚበረታታ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ በክልሉ በሠላምና ፀጥታ ዘርፍ የተገኙ ውጤቶች ለማስቀጠል የማህበረሰብ ተኮር የሰላም ግንባታ በማጠናከር የአከባቢ ሠላምና ፀጥታ ጠባቂ እና ባለቤት የማድረግ ስራ እንዲጠናከር አስተያየት ሰጥተዋል። በክልሉ አረንጓዴ…

Read More

የሴቶችን የአመራርነትና የውሳኔ ሰጪነት አቅም ለማሳደግ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል::

የሴቶችን የአመራርነትና የውሳኔ ሰጪነት አቅም ለማሳደግ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ በፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት፣ ዩኤን ውሜን እና ቢል ኤንድ ሚሊንዳ ጌትስ ፋውዴሽን አስተባባሪነት ከሁሉም የሀገሪቱ አከባቢዎች ለተወጣጡ ሴቶች በስድስት ዙሮች ሲሰጥ የነበረው “የመካከለኛ አመራር ሴቶች ስልጠና” የማጠቃላይ መርሃ ግብር ተካሂዷል፡፡ በማጠቃላያ መርሃ ግብሩ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፤ በከፍተኛ…

Read More

እንደ ክልል ትልቁ ሀብታችን ለሆነው የእንስሳት ሀብት ልማት ዘርፉ ልዩ ትኩረት ያስፈልጋል ፦ አቶ ታመነ በቀለ::

ሚዛን አማን ፣ መጋቢት 14/2016 በክልሉ ግብርና ቢሮ ለእንስሳት ጤና ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቋል። በኢትዮጵያ ከሀገራዊ ጥቅል ምርት የግብርና ዘርፉ 65 በመቶ ያህሉን የሚይዝ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 48 በመቶ የሚጠጋው ደግሞ ከእንስሳት ሀብት ልማት የሚሸፈን መሆኑን ጥናቶች ያመላክታሉ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልም እንደ ክልል አሉ ከሚባሉ ሀብቶች ቀዳሚው የእንስሳት ሀብት ልማቱ…

Read More

ከመጋቢት አጋማሽ ጀምሮ እስከ ግንቦት መጨረሻ ድረስ ከባድ የበልግ ዝናብ ልኖር ስለሚችል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ::

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ደጋማ አከባቢዎች ከመጋቢት አጋማሽ ጀምሮ እስከ ግንቦት መጨረሻ ድረስ ከባድ የበልግ ዝናብ ልኖር ስለሚችል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር ለማ መሠለ አሳስበዋል። የብሔራዊ ሜትሮዎሎጂ መረጃን ዋብ ያደረጉ ዶ/ር ለማ በክልሉ በተለይ በደጋማ አከባቢዎች በሚኖረው ከባድ የበልግ ዝናብ ጎርፍና ናዳ ልኖር እንደሚችልም አስረድተዋል። በተለይ…

Read More

ከተሞች ያላቸው መሠረታዊ ሀብት መሬት ነው።

ውስንና ውድ የሆነውን የከተማ መሬት በአግባቡ መለየት፣በፕላን መምራትና ማስመዝገብ ካልተቻለ ከተሞች ሀብት የማመንጨት ውስንነት፣አስፈላጊ መሠረተ ልማቶችን ያለማሟላት፣ የመልማት ችግርና ለህገወጥነትና ለተለያዩ ብልሹ አስራሮች ተጋላጭ ይሆናሉ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ክልሉ ከተመሠረተ ጊዜ ጀምሮ የከተማ መሬት አስተዳደር ጋር በተያያዘ የይዞታና ምዝገባ፣ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶችን ማዘመንና የመሬት አቅርቦትና ስርጭትን ከማሳለጥ አኳያ ሰፊ…

Read More