በቀይ ባህር ምክንያት የምናጣው ከሆነ ዋጋ የለውም።

Spread the love

ፍላጎታችን ሰላም፣ብልፅግና ነው።በቀይ ባህር ምክንያት የምናጣው ከሆነ ዋጋ የለውም።እንወያይበት፣ስንወያይ ጊዜው አይደለም፣ጥቅሙ ብዙ አይደለም ካልን እንተወዋለን።መወያየት፣መነጋገር ግን ለምን እንፈራለን? ምክንያቱም በዓባይ ጉዳይ ከእኛ ጋር ለመወያየት ማንም ፈርቶ አያውቅም።

የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዐብይ አህመድ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *