ወጣቶች ሀገር ተረካቢ ብቻ ሳይሆኑ ሀገር በመገንባት ለትውልድ አሻጋሪ ትልቅ አቅሞች ናቸው ፦ አቶ ነጋ አበራ
“ከቃል እስከ ባህል ” በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ የውሳኔ አቅጣጫዎች ላይ የብልጽግና ወጣቶች ክንፍ ሚና በሚል መሪ ሀሳብ ከወጣቶች ጋር የውይይት መድረክ በሚዛን አማን ከተማ ተጀምሯል። በዚሁ ክልላዊ የወጣቶች ክንፍ የንቅናቄ መድረክ በመገኘት መልዕክት ያስተላለፉት በክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊና ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ የብልጽግና ፓርቲ ከዕድሜው…
