በሚዛን አማን ከተማ የወጣቶች ክንፍ የውይይት መድረክ ይካሄዳል

በሁለተኛ የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ የተቀመጡ አቅጣጫዎችና ውሳኔዎች ላይ የክንፉ አመራር፣ አባላትና ደጋፊዎች የሚሳተፉበት የውይይት መድረክ ከመጋቢት 15/2017 ዓም ጀምሮ በሚዛን አማን ከተማ ይካሄዳል። የውይይት መድረኩ በብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ እንደሚመራ ገለጻ የሰጡት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት ም/ኃላፊ ወጣት ወንዱ መንገሻ አስታውቀዋል። ጉባኤው ያስቀመጣቸው አቅጣጫዎችና ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ላይ ግልጸኝነት፣ የጋራ…

Read More

የክልሉ ጤና ቢሮ በክልሉ የጤና አገልግሎቶችን ለማሳለጥ የሚያስችሉ አምቡላሶችን ለዞኖች ድጋፍ አድርጓል።

ድጋፉን ያስረከቡት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም እንዳሉት አምቡላሶቹ የእናቶችና ህጻናት ጤናን ለማጎልበት እንዲሁም ለድንገተኛ ህክምና አገልግሎት የሚውሉ መሆናቸውን ገልፀዋል ። በክልሉ የሚገኙ የጤና ተቋማት ለማህበረሰቡ ጥራት ያለውን አገለግሎት እንዲሰጡ ለማገዝ ቢሮው አስፈላጊውን ሁሉ እያደረገ ይገኛል ብለዋል። በክልሉ የጤና አገለግሎቶችን ይበልጥ ለማጎልበትና ተደራሽነትን ለማስፋት ሁሉም የባለድርሻ አካላት ሊተጉ እንደሚገባ ኃላፊው አስገንዝበዋል። ተሽከርካሪዎቹ የእናቶችንና…

Read More

የፍትህ ዘርፋን የአገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል የህብረተሰቡን ፍትህ የማግኘት መብት በማክበር የህግ የበላይነት ማረጋገጥ ይገባል-ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፍትህ ቢሮ የትራንስፎርሜሽን ሪፎርም እና የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ በመድረኩ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት፣ የፍትህ ሪፎርም ስራ ሀገራዊ የለውጥ ሂደትን ተከትሎ የህብረተሰቡን የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ የተጀመረ እና ውጤት እየተመዘገበበት ያለ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል…

Read More

ህገወጥ ንግድን ለመቆጣጠር ድጂታል የስነ ልኬት ስራዎችን እውን ማድረግ ይገባል። አቶ ተመስገን ከበደ።

በነዳጅ መስፈሪያ መሳሪያዎች ምርመራ ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና በሚዛን አማን ከተማ ለባለድርሻ አካላት እየተሰጠ ነው። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ በነዳጅ መስፈሪያ መሳሪያዎች ምርመራ ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ለባለድርሻ አካላት እየሰጠ ነው። በዚሁ ስልጠና ላይ የተገኙት የቢሮው ኃላፊ አቶ ተመስገን ከበደ ህገ_ወጥ ንግድን ለመቆጣጠር ድጂታል የስነ _ልኬት ስራዎችን እውን ማድረግ ይገባል…

Read More

ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በ2 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በቦንጋ ብዝሃ ዋና ከተማ ለሚነገቡ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤትና የክልል ተቋማት ቢሮ ህንጻዎች ግንባታ መሠረተ ድንጋይ አስቀመጡ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በ2 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በቦንጋ ብዝሃ ዋና ከተማ ለሚነገቡ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት እና የክልል ተቋማት ቢሮ ህንጻዎች ግንባታ የመሠረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል። የመሠረተ ድንጋይ ማስቀመጥ ሥነሥርዓት ላይ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እንዳሉት፤ በቦንጋ ብዝሃ ዋና ከተማ የሚገነባው የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት እና ሌሎች የክልል…

Read More

የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ከኮንታ ዞን የፊት አመራሮች ጋር በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ተግባራት ዙሪያ ምክክር አድርጓል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በኮንታ ዞን በኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ሥራዎች ምልከታና ግምገማ አድርጓል። የድጋፍና ክትትል ቡድኑ የዞን ማዕከል፣ የኤላ ሀንቻኖ እና የጪዳ ከተማ አስተዳደር የኮሙኒኬሽን ስራዎችን ተመልክቶ ግብረ መልስ ሰጥቷል። የዞኑ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አበበ ጎበና በተቋሙ እየተሰሩ ያሉ ተግባራትን መነሻ ሪፖርት አቅርበዋል ። የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ የሚያደርገው…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ ያነሷቸው ሃሳቦች

# ኢኮኖሚን በተመለከተ ባለፉት ስምንት ወራት በዋና ዋና የኢኮኖሚ አመላካቾች ታላላቅ ስኬቶች ተመዝግበዋል። በቀጣይ የበጀት ዓመቱ ቀሪ ወራት ይህን ስኬት ማጠናከር ከተቻለ ኢትዮጵያ በተያዘው በጀት ዓመት ከ8 ነጥብ 4 በመቶ በላይ የኢኮኖሚ እድገት ታስመዘግባለች። # ግብርናን በተመለከተ በግብርና ምርት የአነስተኛ አርሶ አደሮች የሰብል ሽፋን 20 ነጥብ 5 ሚሊዮን ሄክታር ደርሷል። በስንዴ ልማትም በመኸር 4 ነጥብ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የፕሪቶሪያው ስምምነት ከፍተኛ ጥቅም ማስገኘቱን ገለጹ

የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ከፍተኛ ጥቅም ማስገኘቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ÷ ለሰላም ባለን ከፍተኛ ጉጉት ያሸነፍነውን ጦርነት አቁመን ለሰላም ድርድር ተቀምጠናል ሲሉ አስታውሰዋል፡፡ በኢትዮጵያ ታሪክ እያሸነፈ ለድርድር የተቀመጠ መንግስት እንደሌለም ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተናገሩት፡፡ የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ለብዙዎች ልምድ የሚሰጥ ታሪካዊ ስምምነት መሆኑን አውስተው÷…

Read More

የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፍን ማጠናከር በመረጃ የበለፀገ ማህበረሰብ እንዲጎለብት ሚናው የጎላ እንደሆነ ተገለፀ

የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በሸካ ዞን በኮሙኒኬሸንና ሚዲያ ሥራዎች ዙሪያ ድጋፍ ክትትል ስራዎችን አድርጓል። የቢሮዉ አመራሮችና ባለሙያዎች በሸካ ዞን የዞን ማዕከል ፣ የአንድራቻ ወረዳ ፣ የየኪ ወረዳና ቴፒ ከተማ አስተዳደር ተግባር አፈፃፀም ያለበትን ደረጃ ምልከታ አድርገዋል። በድጋፍ ክትትሉ በዕቅድ ዝግጅት፣በሰው ኃይል ስምሪት፣ በኮሙኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት፣በሚዲያ ሞኒተሪንግና በህዝብ አስተያየት ጥናት ዕቅድ እንዲሁም የመንግስት መረጃና ዲጂታል…

Read More

ቢሮው የአሰሪና ሠራተኛ ዘርፍ የአማካሪ ቦርድ ምሥረታ አካሄደ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሥራ ክህሎት ቢሮ፤ የአሰሪና ሠራተኛ ዘርፍ የአማካሪ ቦርድ ምሥረታ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል። ከአሰሪ፣ ከሠራተኛ እና ከመንግሥት ወገን የተወጣጡ 15 አባላት ያሉት የአማካሪ ቦርድ ተሰይመው በጉባኤው ፊት ቃሌ-መሀል ፈጽመዋል። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የቢሮው ምክትልና የአሰሪና ሠራተኛ ዘርፍ ኃላፊ ተክሌአብ ቡሎ (ዶ/ር) እንደገለጹት፥ የአማካሪ ቦርድ መመሥረት በአሰሪና ሠራተኛ መካከል የሚፈጠሩ ችግሮች…

Read More