ሚዲያ የፈጠራት እና እውነተኛዋ ብርቱካን

ቤተሰብ የሠራት እውነተኛዋ ብርቱካን ባለትዳር፣ የቤት እመቤት ነች፤ መልካም የሚባል ትዳር ይዛም ከባንክ ሠራተኛው ከባለቤቷ ጋር አብሮ ይኖሩ እንደነበር በማስረጃ ተረጋግጧል፡፡ በኢቢኤስ ውስጥ የተፈጠረችው ብርቱካን ግን ከዚህ ተቃራኒ ነች፤ በጣም ብዙ ስቃይ ውስጥ ያለፈች፣ በርካታ ወንዶች ተፈራርቀው የደፈሯት እና ተደፍራ ለመውለድ የተገደደች፡፡ ቤተሰቦቿም አንዱን በስደት ሌላውን በሞት ተነጥቃ በሰው ቤት ተንከራትታ የተማረች ነች በፊልም የቀረበችው…

Read More

በባለፉት ለዉጥ ዓመታት ለኢንቨስትመንት ዘርፍ በሰጠው ትኩረትና በፈጠረው ምቹ ሁኔታ በክልሉ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል ፦ አቶ ተመስገን ከበደ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ተመስገን ከበደ የመጋቢት 24 ፍሬዎችን በማስመልከት በክልላችን ባለፉት የለውጥ ዓመታት በኢንቨስትመንት ዘርፍ በተመዘገቡ ውጤቶች ዙሪያ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል ። የቢሮ ኃላፊው በመግለጫውቸው በሀገራችን መጋቢት 24 /2010 ዓ.ም ከመጣው ሀገራዊ ለውጥ እርምጃዎች አንፃር ከዚህ በፊት በዘርፉ የነበሩ የአሰራር ቅልጥፍናን፣ አዋጅና ደንቦችን በመሻሻሉና እንደሀገር ለዘርፉ ከፍተኛ…

Read More

ርዕሠ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እንኳን ለፍቼ ጫምባላላ ዘመን መለወጫ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ሲሉ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል ፡፡

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ርዕሠ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ‹‹ ፍቼ ጫምባላላ ›› የአብሮነት ፣የአንድነትና የሰላም ተምሳሌት የህዝቦችን የእርስ በርስ መስተጋብር የሚያጠናክር የሲዳማ ብሔር ድንቅ እሴት ነው ሲሉ ተናግረዋል ፡፡ ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት የሲዳማ ህዝብ ያቆየው በዓለም በማይዳሰሱ ቅርስ የተመዘገበ የኢትዮጵያ ብቻ የዓለም በዓል ጭምር…

Read More

ፊቼ ጫምበላላ በዓል በሶሬሳ ጉዱማሌ እየተከበረ ነው

የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ የሆነው ፊቼ ጫምበላላ በዓል በሶሬሳ ጉዱማሌ በድምቀት በመከበር ላይ ይገኛል። በበዓሉ ላይ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ደስታ ሌዳሞ፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሽመልስ አብዲሳ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ፣ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሁመድ፣ የቱሪዝም ሚኒስትሯ ሰላማዊት ካሣን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግስሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ አባ ገዳዎች፣ የሀገር ሽማግዎች…

Read More

ፈረንሳይ የኢትዮጵያን የሽግግር ፍትህ ሂደት ትደግፋለች- አምባሳደር አሌክሲስ ላሜክ

ፈረንሳይ የኢትዮጵያን የሽግግር ፍትህ ሂደት ስኬታማ እንዲሆን ድጋፍ እንደምታደርግ በፈረንሳይ የኢትዮጵያ አምባሳደር አሌክሲስ ላሜክ ገለጹ። አምባሳደር አሌክሲስ ላሜክ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የስራ ጉብኝት አድርገዋል። አምባሳደሩ ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ ለአምባሳደሩ በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትህ ፖሊሲን መሰረት አድርጎ ልዩ ችሎት የማቋቋም ሂደትን በተመለከተ እንዲሁም በሌሎች የሪፎርም ሥራዎች ዙሪያ ገለፃ…

Read More

ለኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የላቀ ውጤታማነት ተቋማት በቅንጅት እንዲሠሩ ተጠየቀ

ለኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የላቀ ውጤታማነት ተቋማት የተቀናጀና የተናበበ አሠራርን መተግበር እንደሚጠበቅባቸው የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል አስታወቁ፡፡ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አምስት ክላስተሮች የ2017 በጀት ዓመት የስምንት ወራት አፈፃፀም እየተገመገመ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለውጥ ማምጣት የቻሉ በርካታ ሥራዎች መከናወናቸውን በግምገማው ላይ የገለጹት አቶ መላኩ፤ የአምስቱ ክላስተር ኮሚቴዎች ለንቅናቄው ውጤታማነት ከፍተኛ ሚና መጫወታቸውን ተናግረዋል፡፡ የአምራች ዘርፉ ዕድገት…

Read More

የብርቱካን ተመስገን ሕጋዊ የጋብቻ ውል

“ባለቤት አለኝ፤ አሁን እንዴት ነው ከባለቤቴ ጋር ሰላም የምናገኘው መተማመንስ የሚኖረን?” – ብርቱካን ተመስገን ሀሰተኛ ድራማ የተሠራባት ብርቱካን ተመስገን ቤተሰቦቻቸው ጋር ሄደው በአካባቢው ባህል መሰረት ትዳር እንደመሰረተች ራሷም ባለቤቷም ምሥክርነት ሰጥተዋል። በጋብቻዋም የሁለት ዓመት ልጅ እንዳፈራች እና በመልካም ሁኔታ ስትኖር እንደነበር ጎረቤቶቿን ጨምሮ ሁሉም ምሥክርነት ሰጥተዋል። ብርቱካን ከመዓዛ መሐመድ ጋር በስልክ ባደረገችው ንግግር ያስጨነቃት እንዴት…

Read More

የትምህርት ሚኒስቴር የብርቱካን ተመስገን ከበደ ጉዳይን በተመለከተ የሰጠው መግለጫ

ሰሞኑን በማህበራዊ ሚዲያ መነጋገሪያ ስለሆነችው ብርቱካን ተመስገን ከበደ ከትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠ ማብራሪያ ሰሞኑን በማህበራዊ ሚዲያ መነጋገሪያ ስለሆነችው ብርቱካን ተመስገን ከበደ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር ግንኙነት ስላለው ማብራሪያ መስጠት አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል። በስም ተጠቃሽ በ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪ የነበረች ቢሆንም የብሄራዊ ፈተናው በወቅቱ በተፈጠረው ዓለም ዓቀፍ የኮቪድ ወረርሽኝ ምክንያት ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 02/2013 ዓ.ም…

Read More

በኮንታ ዞን የተመዘገቡ ውጤታማ የልማት፣ የመልካም አስተዳደር እና የፀጥታ ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ በበለጠ ትኩረት ሊከናወኑ ይገባል ተባለ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ሱፐርቪዥን ቡድን በኮንታ ዞን በፓርቲና በመንግስት ስራዎች ላይ ለ15 ቀናት ባደረጉት የመስክ ምልከታ አፈፃፀም ላይ ከዞኑ ስራ አስፈጻሚዎች ጋር ውይይት አድርጓል። ሱፐርቪዥን ቡድኑ “የተቀናጀ ድጋፋዊ ክትትል ለውጤታማ ተግባር አፈፃፀም” በሚል መሪ ቃል በዞን ማዕከል፣ በኤላ ሀንቻኖ፣ በአመያ ዙሪያ እና በጪዳ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ ቀበሌዎች የመስክ ምልከታ ያደረገ መሆኑ ተገልጿል።…

Read More

በቤንች ሸኮ ዞን በሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ድጋፍ እያደረገ የሚገኘዉ የክልሉ የሱፐርቪዥን ቡድን በሚዛን አማን ከተማ ከተለያዩ ማህበራዊ መሰረቶች ከተወጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያዩ

በክልሉ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ቢሮ ሃላፊ ኢ/ር በየነ በላቸው የተመራ የክልሉ አመራር ቡድን በቤንች ሸኮ ዞን በሚዛን አማን ከተማ በመንግስትና በፓርቲ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን አስመልክቶ ከነዋሪዎች ጋር ውይይት አካሂዷል። የመድረኩ አላማ በሁሉም አካባቢዎች እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ወደ ታች በመውረድ በአካል ከመመልከት በተጨማሪ የተጠቃሚዉንና የተገልጋዩን ማህብረሰብ ቀጥተኛ አስተያየት በማዳመጥ የልማትና መልካም አስተዳደር ችግሮችን በየደረጃው መፍታት በማስፈለጉ…

Read More