ከጤና ዘርፍ አመራሮች እና ባለሙያዎች ጋር የዉይይት መድረክ በሸካ ዞን እየተካሄደ ነዉ
“የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገራዊ ዕድገት ” በሚል መሪ ቃል ከጤና ተቋማት ባለሙያዎች ጋር ዞን አቀፍ የውይይት መድረክ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ እንደገለፁት መንግስት በማህበራዊ ልማት ዘርፍ በተለይም የጤና አገልግሎት ተደራሽነትና ጥራትን ለማሳደግ እንዲሁም አገልግሎቱን ለማዘመን በትኩረት እየሰራ መሆኑን ጠቁመው በዚህም ተጨባጭ ለውጥ…
