ለሀገራዊ ብልጽግና ጉዞ የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ
በምዕራብ ኦሞ ዞን የብልጽግና ጉዞ፣ የሚዲያ እና የኮሙኒኬሽን አመራርና ባለሙያ ሚና እና ቀጣይ አቅጣጫ በሚል የተዘጋጀ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። የውይይቱ ተሳታፊዎች በሰጡት አስተያየት እየተመዘገበ ላለው ስኬትና ሁለንተናዊ የብልጽግና ጉዞ የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ እያበረከተው ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን የገለፁ ሲሆን የዞኑን ማህበረሰብ ያማከለ የሚዲያ አውታር እንዲመሰረት፣ አጫጭር ስልጠናዎችና ድጋፍና ክትትል ቢደረግ፣ ዘርፉ ትኩረት የሚፈልግ…
