ህዝቡን ለልማት ለማነሳሳትና ሀገራዊ አንድነትን ለመፍጠር የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ተቋማት ሚና ከፍተኛ መሆኑን የካፋ ዞን የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ አጥናፉ ኃይሌ ተናገሩ።

“የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሚና ለሁለንተናዊ ብልፅግና!”በሚል መሪ ቃል በካፋ ዞን የሚገኙ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው። በኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ ውስጥ የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ሚና እና ቀጣይ አቅጣጫዎች በሚል ርዕስ የተዘጋጀውን ሀገራዊ ሰነድ በካፋ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አዳሙ እሸቱ እየቀረበ ሲሆን በተሳታፊዎች ውይይት እንደሚደረግ…

Read More

ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ወጣቶች እና ማህበረሰብ

አዲስ የዕድል በር ተከፍቷል — www.ethiocoders.et የወደፊቷ ኢትዮጵያን የድጅታል አካል እንድትሆኑ የሚያግዙ የነጻ የመስመር ላይ ኮርሶችን እየሰጠ ነው። የምትኖረው በከተማ ወይም በገጠር ይሁን አሁን የመማር እና የማደግ እድል አለህ፡- አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የውሂብ ትንተና የዳታ ፕሮግራም አንድሮይድ ልማት ተማሪዎች፣ የተመራቂዎች፣ የመንግስት ሠራተኞችና ስራ ፈላጊዎችን ለመማርማር ህልም ያላቸውን እንጠይቃለን። አብረን እንነሳ። ዲጂታል ክህሎቶችን ይማሩ። የኮምፒውተር እውቀት ያለው…

Read More

አዳዲስ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ወደ ስራ መግባታቸው ለኮንስትራክሽን ዘርፉ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል ተባለ

በኢትዮጵያ አዳዲስ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ወደ ስራ መግባታቸው በኮንስትራክሽን ዘርፍ ለተሰማሩ አልሚዎች ምቹ አጋጣሚ እየፈጠረ መሆኑን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንት ታዬ በድሬዳዋ ከተማ የተገነባውን የፓዮኔር ሲሚንቶ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማስፋፊያ ፕሮጀክት መርቀዋል። በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ በኢትዮጵያ እና በቻይና ባለሃብቶች አጋርነት የተገነባው ፓዮኔር ሲሚንቶ ፋብሪካ ለኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ዕድገት ዘርፈ ብዙ ፋይዳ አለው።…

Read More

የሌማት ትሩፋት ለማር ምርታማነት እያበረከተ ያለውን አስተዋጽኦ ለማጠናከር እየተሠራ ነው

በሀገሪቱ ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። “ንቦችን እንጠብቅ” በሚል መሪ ሐሳብ ዓለም አቀፍ የንብ ቀን እና 2ኛው ዘላቂ የንብ ማነብና እጽዋት ተራክቦ ኮንፈረንስ በጅማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በዚሁ ወቅት አቶ አደም በሀገሪቱ የምግብ…

Read More

በግብርናው ዘርፍ ተቋማዊ ባህል ለመገንባት የሥነ ምግባር ፎካሎች ሚናቸውን በተገቢው ሊወጡ ይገባል፦ ኮሚሽነር ሙሉሰው ዘውዴ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከክልሉ ስነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን፣ ከካልም እና ከምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ጋር በመተባበር የግብርና ፕሮግራሞች ትግበራ፣ በሥነ ምግባር ግንባታና ብልሹ አሠራር መከላከል ዙሪያ ለተጠሪ ተቋማትና ማዕከላት፣ የዞን እና የወረዳ ግብርና ጽ/ቤቶች የሥነ ምግባር ፎካሎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል፡፡ በስልጠናው መድረክ ላይ የተገኙት የክልሉ ሥነ ምግባርና…

Read More

በቅርብ ዓመታት ውስጥ፣ ዲጂታል ማንነት ተስፋ ሰጪ ከሆነው ፈጠራ ወደ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን መሠረታዊ ምሦሶ ተሻሽሏል። ከአሁን በኋላ አማራጭ ሳይሆን ሰዎችን ከአገልግሎቶች፣ ከማኅበረሰቦች፣ ከተቋማት እና ከመንግሥታት ጋር የሚያገናኝ አስፈላጊ መሠረተ ልማት ነው።

ከአምስት ዓመት በፊት በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ራዕይ እየተመራን እጅግ አስፈላጊ ውሳኔ ወስነናል። ይህም ዘመናዊ፣ አካታች፣ መሠረት ያለው እና ሊሰፋ የሚችል ዲጂታል የማንነት ሥርዓት መገንባት ነው። ይሄንንም ለእያንዳንዱ ነዋሪ ተደራሽ እንዲሆን ማድረግ ነበር። ይሄንን ሥርዓት ‘ፋይዳ’ ብለን እንጠራዋለን። ፋይዳ ካርድ ብቻ አይደለም። የግለሰቦችን ግላዊ መረጃዎች ምሥጢራዊነት በመጠበቅ እና አስፈላጊ የሆነውን ብቻ በማጋራት ማንነትዎን የሚያረጋግጥ ልዩ መለያ…

Read More

የኮንስትራክሽን ዘርፉ በኢትዮጵያ ስራ እድል ፈጠራ ወሳኝ ሚና እየተጫወተ ነው – የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል

የኮንስትራክሽን ዘርፉ በኢትዮጵያ ስራ እድል ፈጠራ ወሳኝ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለፁ። 20ኛው የዓለም ሥራ ድርጅት በሥራ ላይ የተመሰረተ የባለሙያዎች አህጉራዊ ስብሰባ “የማይበገር ማህበረሰብ እና ጤናማ አካባቢ የሰው ኃይልን በብዛት የሚጠቀሙ የኢንቨስትመንት ፕሮግራም አካሄዶች” በሚል መሪ ሀሳብ በአፍሪካ ሕብረት መሰብሰቢያ አዳራሽ እየተካሄደ ነው። በስብሰባው የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች፣ የተለያዩ ሀገራት ተወካዮች፣…

Read More

የአፍሪካን የመልማት አቅም ወደ ውጤት የምንቀይርበት ጊዜ ላይ እንገኛለን፡- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ዘላቂ የግብርና ልማዶችን፣ የቴክኖሎጂ እድገት እና ለአርሶ አደሮች የገበያ ተደራሽነትን በማጠናከር የአፍሪካን የመልማት አቅም ወደ ውጤት የምንቀይርበት ጊዜ ላይ እንገኛለን ሲሉ ገለጹ። ‎ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሁለተኛው የብራዚል-አፍሪካ የምግብ ዋስትና፣ ረሃብን መከላከል እና የገጠር ልማት ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ብራዚል ይገኛሉ። ‎ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ ለግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ…

Read More

በክልሉ በቂ የግብርና ምርትና ምርታማነት ማሳደግ እንዲያስችል አዳዲስ በምርምር የወጡ እሳቤዎችን ተግባራዊ ማድረግ እና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ማሻሻል እንደሚገባ ተመላከተ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የግብርና ቢሮ እርሻ ዘርፍ ከሥርዓተ ምግብ ማጠናከሪያ ፕሮግራም(FSPR) ጋር በመተባበር ከዞንና ከወረዳ ለተወጣጡ የግብርና ባለሙያዎች በሰብል አመራረት ፓኬጅ ላይ ያተኮረ የአሰልጣኞች ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ነው ። ስልጠናው በሰብል አመራረት ፓኬጅ ፣በዋና ዋና የብርዕና አገዳ ሰብሎች በሽታ መከላከል ፣አሲዳማ እና ኮትቻ አፈር ልማት ዘዴ፣የACC እና FPC አተገባበር፣ጽንስ ሀሳብ እና…

Read More

በክልሉ አርብቶ አደርና ቆላማ አከባብዎች የዳልጋ ከብቶች የአባሰንጋ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በይፋ ተጀመረ

የማስጀመርያ ፕሮግራሙ የክልሉ አርብቶ አደርና ቆላማ አከባቢዎች ቢሮ ከግብርና ቢሮ እና LLRP ጋር በመቀናጀት በምዕራብ ኦሞ ዞን መዔኒት ሻሻ ወረዳ ውጅናለሙ ቀበሌ የተጀመረ ሲሆን በተመሳሳይ ሰዓት በ8 የአርብቶ አደር ወረዳዎች ላይ መጀመሩን ዘመቻውን በይፋ ያበሰሩት የክልሉ አርብቶ አደርና ቆላማ አከባቢ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ታምሩ ቦኒ ገልፀዋል ። አቶ ታምሩ አክለው ይህ ዘመቻ ለአርብቶ አደሩ…

Read More