በሰሜን ቤንች ወረዳ የባህር ዛፍን በማንሳት በምትኩ በፍራፍሬና በሰብል ለመሸፈን እየተሰራ ያለው ሥራ ተሞክሮ የሚቀመርበት ተግባር ነው፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች የ2017 ዓ/ም ክልላዊ የአረንጓዴ አሻራ የበልግ ወቅት የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ማስጀመሪያ ጎን ለጎን በቤንች ሸኮ ዞን ሰሜን ቤንች ወረዳ ከእርሻ ቦታ ባህርዛፍን በማንሳት በፍራፍሬና ሰብል የተሸፈነውን ማሳ የመስክ ምልከታ ተደርጓል። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በእርሻ ቦታ ላይ ያለውን ባህርዛፍ በማንሳት በፍራፍሬና በሰብል…

Read More

የማህበረሰቡን የልማት ጥያቄዎች ለመመለስ የተቀናጀ ተግባር እያከናወነ እንደሚገኝ የኮንታ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።

የኮንታ ልማት ማህበር በውስጥ አቅም በተሰበሰበ ከ2 መቶ 15 ሚሊየን ብር በላይ የገዟቸው 5 የግንባታ ማሽነሪዎችን እና ኢሞታ አዳሪ ትምህርት ቤት ዛሬ በይፋ አስመርቋል። በመረሃ ግብሩ ላይ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉ እንደገለጹት ልማት ማህበሩ በመንግስት ያልተሸፈኑ የተለያዪ የልማት ሥራዎችን በማከናወን ህብረተሰቡን ተጠቃሚ እያደረገ ይገኛል ብለዋል። በመንግስት ያልተሸፈኑ የልማት ክፍተቶችን ለማሟላት ልማት ማህበሩ የተቀናጀ…

Read More

በኮንታ ዞን የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

ፕሮጀክቶቹ ከ130 ሚሊዮን ብር በላይ የወጣባቸው በኮንታ ዞን አስተዳደር ድጋፍ በኮንታ ልማት ማህበር የተሰሩ የ’ኢሞታ ልዩ አዳሪ ት/ቤት’ እና የእንግዳ ማረፊያ ‘ናቸው። በምረቃው የክልሉን ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራን ጨምሮ የዞኑ አመራሮች፣ ከየማህበራዊ መሠረት የተወጣጡ የህዝብ ተወካዮች ከዞኑ ውጭ የሚገኙ የዞኑ ሙሁራንና ተጋባዥ እንግዶች እንዲሁም ሌሎች ተሳታፊዎች መገኘታቸዉን የዘገበዉ የኮንታ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የቦንጋ ማዕከል የኢኮኖሚ ዘርፍ ህብረት አባላት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ተካሂዷል፡፡

የመወያያ ሰነዱን ያቀረቡት የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ጫናቸው ወንድሙ በክልሉ በሁሉም መስክ ህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጢ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ገልፀዋል፡፡ ለዚህም የብልጽግና ፓርቲ አባላት ጤናማና ለፓርቲው ግንባር ቀደም በመሆን ፊት ወጥተው በሀሳብ ላይ ትግል ማድረግ እንደሚጠበቅ አስረድተዋል ። በመድረኩ የተሳተፉ አመራሮችና የብልጽግና ህብረት አባላት በቀረበው የመወያያ ሰነድ መነሻ በሀገሪቱ በአንዳንድ አካባቢዎች በአፍራሽ…

Read More

በ2017 ዓ/ም የበልግ የአረንጓዴ አሻራ ተከላ መርሃ ግብር በክልሉ ከ116 ሚሊዮን በላይ የተለያዩ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች ይተከላሉ፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2017 ዓ/ም የበልግ ወቅት ክልላዊ የአረንጓዴ አሻራ ተከላ መርሃ ግብር ማብሰሪያ ፕሮግራም በቤንች ሸኮ ዞን ሰሜን ቤንች ወረዳ በጠመንጃ ያዥ ቀበሌ ተካሂዷል ። በመርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተው ያስጀመሩት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው የአረንጓዴ አሻራ ልማት የአፈር ለምነትን በመጠበቅና የአየር ንብረት መዛባትን ለመከላከል ከፍተኛ…

Read More

የ2017 ዓ/ም ክልላዊ የበልግ የአረንጓዴ አሻራ ማብሰሪያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የ2017 ዓ/ም የበልግ ወቅት ክልላዊ የአረንጓዴ አሻራ ተከላ መርሃ ግብር ማብሰሪያ ፕሮግራም በቤንች ሸኮ ዞን ሰሜን ቤንች ወረዳ ጠበንዣያዥ ቀበሌ እየተካሄደ ይገኛል። በተከላ መርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው፣ የክልሉ መንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ በላይ ተሰማን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣…

Read More

ቆይታ ከእኛ ጋር!

ፍርድ ቤቶች ለዜጎች ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች መከበር፣ የህግ የበላይነትን ማስፈን እና በክልሉም ሆነ በሀገሪቱ የተፋጠነ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ለማምጣት በሚደረገዉ ጥረት የዳኝነት አካላት ሚና ከፍተኛ ነው ፡፡ ፍርድ ቤቶች ነጻ እና ገለልተኛ ሆነዉ  ህግ በመተርጎም የዳኝነት አገልግሎት እንዲሰጡ ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል፡፡ በመሆኑም የመንግሥት ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ፤ እንዲሁም የዲሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ግንባታ ዕቅዶች እንዲሳኩ ፍርድ ቤቶች የራሳቸዉ ድርሻ…

Read More

ለመንገድና ድልድይ ግንባታ የዲዛይን ስራዎች ተገቢውን ትኩረት በመስጠት የፕሮጀክት ውጤታማነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተመላከተ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ የመንገዶች ባለስልጣን መስሪያ ቤት፥በክልሉ በአማካሪ ድርጅቶች የተሰሩ የመንገድ እና የድልድይ ፕሮጀክቶች ጥናትና ዲዛይን ሥራ ሪፖርት በቦንጋ ከተማ ግምግሟል። በዲዛይን ግምገማው መድረክ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር አብድዩ መኮንን ለመንገድና ድልድይ ግንባታ የዲዛይን ስራዎች ተገቢውን ትኩረት በመስጠት የፕሮጀክት ውጤታማነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተናግረዋል። የአንድን ፕሮጀክት ግንባታ ውጤታማነት ለማረጋገጥ የጥናትና ዲዛይን…

Read More

የተረጂነት አስተሳሰቦችን አባላት በመታገል ምርታማነትን ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት ተሳትፏቸው ሊጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ።

ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለመሸጋገር የተሟላ ሉዓላዊነት ለሀገራችን እንደሚያስፈልግ ተገልጿል። ብሔራዊ ክብራችንን ሊያዋርድ በሚችል መንገድ እርዳታዎችን መቀበል እንደማይገባ አቶ የሺዋስ ተናግረዋል ። ኢትዮጵያ የጀመረችውን የለውጥ ጉዞ ለማደናቀፍ ተገዳዳሪ ሀይሎች ጥቃቅን ችግሮችን በመምዘዝ የተለየ የትግል ስልት መፍጠራቸውን አቶ የሺዋስ አስረድተዋል ። አባላት ንቁ ሆነው ማህበረሰቡንም በማንቃት እየተከሰቱ ያሉ ያልተለመዱ ፈተናዎችን ለመሻገር ትኩረት ማድረግ ይገባል ብለዋል። የአስተዳደር ብልጽግና…

Read More