በሰሜን ቤንች ወረዳ የባህር ዛፍን በማንሳት በምትኩ በፍራፍሬና በሰብል ለመሸፈን እየተሰራ ያለው ሥራ ተሞክሮ የሚቀመርበት ተግባር ነው፦ አቶ ማስረሻ በላቸው
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች የ2017 ዓ/ም ክልላዊ የአረንጓዴ አሻራ የበልግ ወቅት የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ማስጀመሪያ ጎን ለጎን በቤንች ሸኮ ዞን ሰሜን ቤንች ወረዳ ከእርሻ ቦታ ባህርዛፍን በማንሳት በፍራፍሬና ሰብል የተሸፈነውን ማሳ የመስክ ምልከታ ተደርጓል። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በእርሻ ቦታ ላይ ያለውን ባህርዛፍ በማንሳት በፍራፍሬና በሰብል…
