




ፕሮጀክቶቹ ከ130 ሚሊዮን ብር በላይ የወጣባቸው በኮንታ ዞን አስተዳደር ድጋፍ በኮንታ ልማት ማህበር የተሰሩ የ’ኢሞታ ልዩ አዳሪ ት/ቤት’ እና የእንግዳ ማረፊያ ‘ናቸው።
በምረቃው የክልሉን ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራን ጨምሮ የዞኑ አመራሮች፣ ከየማህበራዊ መሠረት የተወጣጡ የህዝብ ተወካዮች ከዞኑ ውጭ የሚገኙ የዞኑ ሙሁራንና ተጋባዥ እንግዶች እንዲሁም ሌሎች ተሳታፊዎች መገኘታቸዉን የዘገበዉ የኮንታ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ነው።
