ኢትዮጵያ ታሪካዊ ስብራቶቿን እየጠገነች ወደ ወርቃማው ምዕራፍ እየተሸጋገረች ትገኛለች፦አቶ አለማየሁ አለሙ

በሸካ ዞን የብልፅግና ፓርቲ የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክት ማስተዋወቂያ መርሃግብር በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል። በመርሃግብሩ ላይ የሸካ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አለማየሁ አለሙ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ ታሪካዊ ስብራቶቿን እየጠገነችና እምቅ ሀብቷን በመጠቀም ወደ ወርቃማው ምዕራፍ እየተሸጋገረች መሆኑን ገልፀዋል። ​በአሁኑ ወቅት የሀገሪቱ ጂኦ-ፖለቲካዊ ቁመና እየተቀየረ ከመሆኑም ባለፈ በብዙ ዘርፎች ራሷን…

Read More

“ሪፖርታዥ”

በሀገር ደረጃ ከተነደፉ የተቋማት ማሻሻያ ፕሮግራሞች ውስጥ አንዱ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ነው። የለውጡ መንግስት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ከሰራባቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ የሆነው የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት የመንግስት ተቋማት አገልግሎትን አሰጣጥ በማሻሻል የዜጎችን የአገልግሎት ፍላጎት ማርካትን ዕውን ማድረግ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በደቡብ ምዕራብ ክልል የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት በሚዛን ብዝሃ ማዕከል አማን ከተማ ተገንብቶ ከጥቅምት 24/2018…

Read More

ኢትዮጵያ አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን እየተገበረች ነው

ኢትዮጵያ አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን እየተገበረች ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ የዓለም የምግብ እና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) ያዘጋጀው ግብርና እና የደን ልማትን በማቀናጀት ምርታማነትን ማሳደግ ላይ ትኩረቱን ያደረገ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር በተፈጥሮ ሀብት ልማት ዘርፍ የሚኒስትር ዴዔታ አማካሪ ምትኩ አያሌው (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት ኢትዮጵያ አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት ዘርፈ ብዙ…

Read More

የኮንታ ዞን ም/ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነዉ

‎የኮንታ ዞን ም/ቤት 4ኛ ዙር 4ኛ የስራ ዘመን 25ኛ መደበኛ ጉባኤ ማካሄድ ጀምሯል። ‎ጉባኤው ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ 2 ቀናት የሚቆይ ሲሆን በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል። ‎በጉባኤው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዞኑ ም/ቤት አፈ- ጉባኤ የተከበሩ አቶ ብርሃኑ አቱሞ ም/ቤቶች በህገ መንግስቱ የተሰጣቸውን የህብረተሰቡ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዕድገት እንዲፋጠን የማድረግ ኃላፊነት በመሆኑ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ…

Read More

“130ኛውን የዓድዋ ድል ‛ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ’ በሚል መሪ ሀሳብ ለማክበር ዝግጅት ተጠናቋል” – የመከላከያ ሚኒስቴር

የዓድዋ ድል በዓል መከበር የኢትዮጵያዊነት የጥንካሬና የፅናት መሠረት ዳግም የሚታደስበት ፤ ለሀገራችን ሉዓላዊነትና አንድነት የገባነውን ቃል ኪዳን የምናጸናበት ነው ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ገለጹ። የመከላከያ ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሐመድ 130ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አከባበር አስመልክተው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም ፤ የድል በዓሉን “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ” በሚል መሪ ሐሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ…

Read More

“በጓሮ አትክልትና በፍራፍሬ ልማት ተጠቃሚ ነን” – በዳውሮ ዞን የከጪ ወረዳ አርሶ-አደሮች

በበጋ መስኖ የተለያዩ የጓሮ አትክልቶችን እና ፍራፍሬዎችን በማልማት ተጠቃሚነታቸውን እያሳደጉ መምጣታቸውን በዳውሮ ዞን ከጪ ወረዳ የከጪ ቱታ ቀበሌ አርሶ-አደሮች ገለጹ። ከ1 ሺህ ሄክታር በላይ መሬትን በተለያዩ ሰብሎች በማልማት ከ285 ሺህ በላይ ኩንታል ምርት ለማግኘት እየሰራ መሆኑን የወረዳው ግብርና፣ አከባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ ልማት ጽህፈት ቤት አስታውቋል። የከጪ ወረዳ በተለያየ ምቹ አየር ፀባይ ያላት ሰትሆን ፤…

Read More

የተሳለጠና ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም ዜጎች እንዲዘረጋ የትምህርት ማህበረሰቡ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ

የደቡብ መዕራብ ክልል ትምህርት ቢሮ ከ UNICEF ኢትዮጵያ ጋር በመሆን “የግልና የቡድን ስነ ተግባቦት ለማህበረሰብ ትስስር” ዙሪያ ለትምህርት ባለሙያዎችና ርዕሰ መምህራን በቦንጋ ከተማ ስልጠና እየሰጠ ነው። በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትልና የመማር ማስተማርና ምዘና ዘርፍ ኃላፊ ዶ/ር ደስታ ገነመ: ቢሮ ከ UNICEF ኢትዮጵያ ጋር በመሆን በልዩ ፍላጎት ትምህርት ተግባራዊ አድርገው ውጤት…

Read More

ሉዓላዊነት እና ድምፅዎ፤ የማይነጣጠሉ የሀገር ምሰሶዎች

ሀገር በዜጎቿ ድምፅና እውቅና የምትጸና ናት። ድምፅ መስጠት “የዚች ውብ ምድር ባለቤት እኔ ነኝ” ብሎ በኩራት የመመስከር ያህል ነው። ሉዓላዊነት በወረቀት ላይ የሚሰፍር ቃል ብቻ ሳይሆን፣ በዜጎች ተሳትፎ የሚረጋገጥ የባለቤትነት ዋስትና ነው። ምርጫ በመራጭና በተመራጭ መካከል የሚደረግ የቃል ኪዳን ትስስር ነው። “እኔ መርጬሃለሁና ልትሰማኝ ይገባል” የሚል የሞራል ልዕልናን በመፍጠር፣ መሪዎች ለሕዝብ ፍላጎት ተገዥ እንዲሆኑ ያስገድዳል።…

Read More

ብልጽግና ፓርቲ ያስጀመራቸውን የለውጥ ጉዞ በመደገፍ ሀገራችንን ወደ ሚገባት ከፍታ ማድረስ ያስፈልጋል ሲሉ ያነጋገርናቸው ተሳታፊዎች ገለጹ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ”ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ቃል 7ኛ ሀገራዊ ምርጫ ማኒፌስቶ እና ምርጫ ምልክት ማስተዋወቂያ መርሃ ግብር በቦንጋ ከተማ አካኺዷል። በመርሃ ግብሩ ወቅት ያነጋገርናቸው ተሳታፊዎች እንደገለጹት: ፓርቲው ሀገሪቱን ማስተዳደር ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ በወሰዳቸው እርምጃዎች ውስብስብ ችግሮችን መስመር እያስያዘ መሆኑን ተናግረዋል። ከፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ እርምጃዎቹ ተጠቃሚ ያልሆነ የሕብረተሰብ…

Read More

ብልጽግና ትናንትን እያከመ ነገን በመተለም ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር እንዲትሸጋገር በቁርጠኝነት እየሰራ ፓያለ ፓርቲ ነዉ፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ማኒፌስቶ እና ምርጫ ምልክት ማስተዋወቂያ መርሃ ግብር በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በመረሐ-ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እንደተናገሩት፤ የብልጽግና ፓርቲ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች የተጋረጡ ውስብስብ ችግሮችን እየጠገነ አስደናቂ ስኬቶችን ማስመዝገብ ችሏል። የኢኮኖሚ ልዕልና ለማረጋገጥ እንዲሁም የተዛባ መዋቅራዊ ችግር ለማረም፣ በሀገር ኢኮኖሚ ሪፎርም ማሻሻያ ፣…

Read More