የሠላምና የሀገረ-መንግስት ግንባታ ስራዎች በተጠናከረ መልኩ እንዲቀጥሉ ተጠየቀ

ሀገራችን ኢትዮጵያ የጀመረችውን የብልጽግና ጉዞ ለማፋጠን የተዘረጉ የሠላም እና የሀገረ-መንግስት ግንባታ ስራዎች በተጠናከረ እና በተቀናጀ መልኩ ሊቀጥሉ እንደሚገባ ተገለፀ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት “የሀገረ-መንግስት ግንባታ መሰረታዊያን፤ ሀገራዊ ማንነት፣ ሀገራዊ ጥቅሞች እና እሴቶች ለዘላቂ ሠላም” በሚል መሪ ቃል ለባለድርሻ አካላት በቦንጋ ከተማ ስልጠና እየሰጠ ነው። ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የምክር ቤቱ ምክትል አፈ-ጉባኤ…

Read More

ኢትዮጵያን ከገጠሟት ፈተናዎች አውጥቶ ወደ ብልፅግና ለማሻገር በሚደረገው ጥረት የሴቶች የፖለቲካ ተሳትፎና የምርጫ ሚና ወሳኝ ነው፦ወ/ሮ አለምነሽ ደመቀ

​የብልፅግና መንግስት በለውጥ ሂደቱ የገጠሙትን ዘርፈ ብዙ ፈተናዎች ወደ መልካም አጋጣሚ በመቀየር ለተመዘገቡ ድሎች የሴቶች ክንፍ አደረጃጀቶች መላውን ሴት በማስተባበር የላቀ ሚና መጫወታቸውን የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈፃሚና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ አለምነሽ ደመቀ ገለጹ። ​በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት “በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዞቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት አስተባባሪነት በየደረጃው ሲካሄድ የቆየው ውይይት መድረክ ክልላዊ ማጠቃለያ እየተካሄደ ነው።

“በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ በክልሉ ብዝሃ ከተሞች ክልላዊ ማጠቃለያ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። መድረኩ ከመላ ሴቶች ጋር ሰፊ ንቅናቄ በማድረግ በብልፅግና መሪነት የሚካሄደው ሀገራዊ የለውጥ ጉዞን ሴቶች በሚገባ ተረድተው የሂደቱ ንቁ ተሳታፊና ተዋናይ እንዲሆኑ ለማስቻል ዓላማ ያደረገ ነው። በመድረኩ “በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ !!” በሚል መሪ ሀሳብ በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ዉይይት…

Read More

89ኛው የየካቲት 12 ሰማዕታት መታሰቢያ በዓል ተከበረ

የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር 89ኛውን የየካቲት 12 ሰማዕታት መታሰቢያ በዓል በስድስት ኪሎ በሚገኘው የሰማዕታት መታሰቢያ ሐውልት ፊት ለፊት አክብሯል። በበዓሉ ላይ አባትና እናት አርበኞች በመገኘት የአበባ ጉንጉን በማኖር የሰማዕታቱን መስዋዕትነት ዘክረዋል። የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዝዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን፤ ወጣቱ ትውልድ አያትና ቅድመ አያቶቹ ለሀገር ፍቅርና ለአንድነት የከፈሉትን የሕይወት መስዋዕትነት በማሰብ፣ ሀገሩን…

Read More

ስነ ምግባራዊ እሴቶችን በመላበስ ብልሹ አሰራርና ሙስናን በመከላከል የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመፍጠር አመራርና አባላት ብርቱ ትግል ማድረግ አለበት ፦ኮሚሽነር ሙሉሰው ዘውዴ

“ስነ ምግባራዊ እሴትን በመላበስ ሙስናን መከላከል ” በሚል መሪ ሀሳብ የክልሉ ስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ለክልሉ ብልጽግና ኢንስፔክሽንና ስነ ምግባር ኮሚሽን አመራርና አባላት የአቅም ግንባታ ስልጠና በቦንጋ ከተማ ተሰጥቷል። የክልሉ ብልጽግና የኢንስፔክሽንና ስነ ምግባር ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤት እና የክልሉ የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ብልሹ አሰራርና ሙስናን በጋራ ለመታገል በትብብር ለመስራት የሚያስችል መግባቢያ ስምምነት…

Read More

የተፈጥሮ ኃብትን በኃላፊነት የማልማት አይነተኛ ማሳያ የቱሉ ካፒ የወርቅ ፕሮጀክት ነው፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በምዕራብ ወለጋ ዞን ገንጂ ወረዳ የሚገኘውን የቱሉ ካፒ የወርቅ ልማት ፕሮጀክትን ጉኝተዋል። በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፣ ፕሮጀክቱ የተፈጥሮ ኃብታችንን ለሀገርና ለሕዝብ ጥቅም በኃላፊነት እንዴት ማዋል እንደምንችል የሚያሳይ አይነተኛ ምሳሌ መሆኑን ገልጸዋል። በመንግሥት እና በግል ኢንቨስተሮች ትብብር እየተከናወነ የሚገኘው ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት፣ ከኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታው ባሻገር የአካባቢውን ማኅበረሰብ የኑሮ ደረጃ የሚያሻሽሉ በርካታ…

Read More

በብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ ስራ አስፈፃሚ አባላትበደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት “በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ!” በሚል መሪ ቃል በነገው ዕለት ለሚካሄደው መድረክ ቦንጋ ከተማ ገቡ

በብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ አስተባባሪዎች ወ/ሮ አለምነሽ ደመቀ የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና ደቡብ ኢትዮጲያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሀላፊ፣ዶ/ር ፈለቀች ተክለማርያም ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና የማእከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ፕላን ቢሮ ምክትልሀላፊ ፣ኢንጅነር ትዕግስት ተረፈ የሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ተቀዳሚ ም/ፕሬዝደንት ጊምቦ ወረዳ ኡፋ ከተማ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በአቀባበሉም ስነስርዓት የደቡብ…

Read More

“‎ዛሬ በቄለም ወለጋ ዞን ሃዋ ገላን ወረዳ በሌማት ትሩፋት መርሃ-ግብር የለማ የሙዝ እርሻ ከባቢን ጎብኝቻለሁ።‎

አርሶአደሮች በፍጹም ጽናት፣ ቅንጅት እና ትብብር አካባቢያቸውን በቀየረ ስራ በመመልከቴ ደስ ብሎኛል። የተመለከትነው የእርሻ ስራ፤ የአካባቢ መሬትን እና የውኃ ኃብትን በአግባቡ መጠቀም ከተቻለ ትርጉም ያለው ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው። ባህላዊ የመስኖ ዘዴዎችን በመጠቀም እና በቅርብ ያለ ኃብትን በሚገባ ጥቅም ላይ በማዋል ማኅበረሰቡ ውጤታማ እና ተስፋ ሰጪ የግብርና ማዕከል መፍጠር ችሏል። በተለይም የመንገድ መሠረተ ልማት…

Read More

ምርጫ ለእርስዎ ምን ፋይዳ አለው?

ምርጫ እና የምርጫ ዴሞክራሲ እንደ ሀገርም እንደ ማኅበረሰብም በርካታ ጠቀሜታዎች አሉት፡፡ እያንዳንዱ ዜጋ በምርጫ በመሳተፉ በሚከተሉት ወሳኝ ጉዳዮች ራሱንም ሀገሩንም ይጠቅማል፡- የሥልጣን ባለቤትነትን ማረጋገጥ፦ ምርጫ ዜጎች የሀገሪቱ የሥልጣን ምንጭ መሆናቸውን በተግባር የሚያሳዩበት መንገድ ነው። አንድ ዜጋ በሰጠው ድምፅ የሀገሪቱን ዕጣ ፈንታ የመወሰን አቅም ይኖረዋል። የመወሰን ነፃነትና ክብር፦ በነፃነት የመምረጥ መብት የግለሰብን ሰብዓዊ ክብርና ነፃነት ያረጋግጣል።…

Read More

የብልጽግና ጉዞውን ዕውን ለማድረግ የሲቭል ሰርቪስ ሪፎርም በተቀመጠው አሠራር ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የፋይናንስና ፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ፖሊሲ ላይ ለአመራርና ባለሙያዎች ስልጠና በቦንጋ እየሰጠ ይገኛል። በስልጠናው መድረክ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ምክትል ኃላፊና ፊዝካል ፖሊሲና መንግስት ፋይናንስ አስተዳደር ዘርፍ ሀላፊ አቶ መለሠ ኡሮ የብልጽግና ጉዞውን ዕውን ለማድረግ በሀገር ደረጃ ብዙ የሪፎርም ስራዎች ሲከናወኑ መቆየቱን ገልጸዋል። ለዚህም ስኬታማነት…

Read More