የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በታርጫ ከተማ እያካሄደ ይገኛል።
በጉባኤውም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳደር የመንግስታቸውን የ2018 በጀት ዓመት የ6ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል። ከቀረበው የአፈጻጸም ሪፖርት መነሻ የክልሉ ምክር ቤት አባላት የተለያዩ ጥያቄዎችንና አስተያየቶች አንስተዋል። በዚህም መሠረት የክልሉ መንግስት የህዝብን ጥያቄ ለመመለስ በወሰደዉ አቋም ከምክር ቤቱ አባላት ሲነሱ ለነበሩ ጥያቄዎችን እየመለሰ እንደሚገኝ ለዚህም አድናቆትና ምስጋና አቅርበዋል። የክልሉ ተቋማት የተደራጀ ድጋፍና ክትትል…
