የክልሉ መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት 47ኛ መደበኛ ስብሰባዉን በሃለላ ኬላ እያካሄደ ይገኛል ።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት መስተዳድ ምክር ቤት ዛሬ በሃላላ ኬላ 47ኛዉ መደበኛ ስብሰባ እያካሄደ ነዉ። መስተዳድር ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባዉ የክልሉን መንግስት አስፈጻሚ ተቋማት የመጀመሪያ ስድስት ወራት አፈጻጸም የሚገመገም ሲሆን ሌሎች አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔ እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል።
