ባለፉት ዓመታት የእንስሳት ሀብት ልማትን ለማሳደግ የተከናወኑ ዘርፈ-ብዙ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት እያስገኙ ነው

ባለፉት ዓመታት የእንስሳት ሀብት ልማትን ለማሳደግ የተከናወኑ ዘርፈ-ብዙ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገባቸውን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የሌማት ትሩፋት ንቅናቄ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት ይፋ የተደረገ ሀገራዊ መርሃ-ግብር ሲሆን፣ ዋና ዓላማውም የእንስሳትና የእንስሳት ተዋጽኦ ምርትን በማሳደግ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው። ይህ ንቅናቄ ከመደበኛው የገጠር ግብርና ባለፈ የከተማ ግብርናን እንደ አንድ የኢኮኖሚ ምሰሶ በመጠቀም በከተሞች የኑሮ…

Read More

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ለ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ስኬት ገለልተኛ ሆነው ሊሰሩ ይገባል- ወ/ሮ ቤተልሄም ዳንኤል

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሚንቀሳቀሱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ከተቋቋሙበት ዓላማ ሳይወጡ፣ ነፃና ገለልተኛ ሆነው እንዲሰሩ ማብቃትና መደገፍ እንደሚገባ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ገለጸ። ቢሮው ይህንን የገለጸው “የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ህግና አፈጻጸም” በሚል መሪ ቃል ከባለድርሻ አካላት ጋር በሚዛን አማን እያደረገ ባለዉ የምክክር መድረክ ላይ ነው። የመድረኩ ዋና ትኩረት የሲቪል ማህበራት በሀገር ግንባታ ያላቸውን ሚና ማጠናከር…

Read More

የዲዚ ብሔረሰብ ማህበራዊ ድልብ ሀብቶችን ለክልላዊ አንድነትና ልማት ማዋል ይገባል፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት የዲዚ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ በዓል ”ከይ ቢያርግ በዓል በማጂ ከተማ ተከብሯል። ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በበዓሉ ተገኝተው ባደረጉት ንግግራቸው፤ የብሔረሰቡ ማህበራዊ ድልብ ሀብቶች በተገቢው በማልማትና በመንከባከብ ለክልላዊ አንድነትና ዘላቂ ልማት ማዋል እንደሚገባ አስገንዝበዋል። ክልሉ የተለያዩ ብሔርና ብሔረሰቦች መኖሪያ መሆኑን ጠቅሰው፣ የዲዚ…

Read More

ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ በአዕምሮ የበለፀገ ማህበረሰብ መገንባት ሲቻል መሆኑ ተገለጸ

የክልሉን የምግብ ስርዓት ፍኖተ ካርታ ለማዘጋጀት የሚያስችል ሀሳብ ላይ ከባለድርሻ ተቋማት ከተወጣጡ አካላት ጋር አዉደ ጥናት ተደርጓል። በክልሉ የሚዘጋጀዉ ፍኖተ ካርታ ለቀጣይ አምስት አመት የሚያገለግል እንደሆነ ተጠቅሷል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጰያ ህዝቦች ክልል በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተዘጋጀ ያለውን የምግብ ስርዓት ና ኒዉትርሽን ፍኖተ ካርታ ማዘጋጃ ስልጠና ላይ የተገኙት የክልሉ ግብርና ቢሮ ም/ሃላፊ ና የእርሻ ሀርፍ ሃላፊ…

Read More

6 ሺህ ሕብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የቻይት ንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በምዕራብ ኦሞ ዞን ማጂ ወረዳ የተገነባው የቻይት ንጹህ መጠጥ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል ። የቻይት ንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነባ ሲሆን 6ሺህ የአከባቢ ሕብረተሰብ ክፍሎችንም ተጠቃሚ ያደርጋል። በምረቃዉ ወቅት የክልሉ ውሃ ማዕድና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር…

Read More

የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ልማት ላይ ያተኮሩ ዓይኖች እና መበልጸግን የሚያሰላስሉ የልቦና ውቅሮች ውጤት ነው

የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ልማት ላይ ያተኮሩ ዓይኖች፣ መበልጸግን የሚያሰላስሉ የልቦና ውቅሮች እና በጎ መስራትን የሚያስቡ አዕምሮዎች ውጤት መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በገበታ ለትውልድ ውጥን የተገነባው እና በ13 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈውን ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት መርቀዋል። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በዚሁ ወቅት፤ የሎጎ ሐይቅ…

Read More

ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በ68 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባዉን የባቹማ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ተመረቀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በክልሉ መንግስት በጀት ከ68 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነባውን የባቹማ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል። የኮሌጁ ግንባታ በ2011 ዓ/ም በቀድሞው የደቡብ ክልል ተጀምሮ በተለያዩ ምክንያቶች የተቋረጠ ሲሆን፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት በ2017 ዓ/ም ውሉን እንደገና በማሳደስ ግንባታውን በድጋሚ በማስጀመር ቅርብ ድጋፍና…

Read More

የልማት ክፍተቶችን ለመፍታት በተሰሩ ሥራዎች ውጤቶች እየተመዘገቡ ይገኛሉ :- ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በምዕራብ ኦሞ ዞን የባቹማ ኮንስትራክሽን እና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል። በምረቃው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እንደገለጹ፤ በክልሉ በመንግሥትና ፓርቲው መሪነት ባለፉት ዓመታት የልማት ውስንነት ባለባቸው አከባቢዎች የልማት ክፍተቶችን በመፍታት ረገድ ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። በተለያዩ ምክንያቶች ፍትሃዊ የልማት ሥርጭት ባልተካሄደባቸው…

Read More

በክልሉ የቀጠለዉ የተ.መ.ድ ከፍተኛ አመራሮች ጉብኝት

ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥራ ኃላፊዎች ለሥራ ጉዳይ ወደ ታርጫ ከተማ ገቡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እና ሰሞኑን በክልሉ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ያሉት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥራ ኃላፊዎችና ተወካዮች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት በዳዉሮ ዞን ታርጫ ከተማ ገብተዋል። ወደ…

Read More

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እንደ ክልል ያጋጠመንን የአገልግሎት አሰጣጥ ስብራት እያከመ መሆኑ ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ5 ዞንና በ 15 ከተማ አስተዳደሮች ተጨማሪ አገልግሎት እንደሚጀመርም ተገልጿል። እንደ ሀገር በየዘርፉ የሚታዩ የአገልግሎት አሰጣጥ የመልካም አስተዳደር ችግር ሆኖ የህዝቡን ምሬት አግዝፈወት ቆይተዋል። መንግስትም ችግሩን ለመቅረፍ እና ለመፍትሄውም ” መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን “ወደ ስራ አስገብቷል ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ብዝሀ ከተሞች ውስጥ አንዷ በሆነች ሚዛን-አማን…

Read More