የኮሙኒኬሽንና የሚዲያ ዘርፍን ለማጠናከር ያለመ ዉይይት በዳዉሮ ዞን ተካሄደ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት በዳዉሮ ዞን የኮሙኒኬሽንና የሚዲያ ሥራዎችን ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ ያለመ የውይይት መድረክ በዳውሮ ዞን ተካሂዷል። በክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ በአቶ የሺዋስ ዓለሙ የተመራ የአመራር ቡድን ከዞኑ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን በየደረጃው የሚገኙ የኮሙኒኬሽን መዋቅሮችን ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ሰፊ ምክክር አድርጓል። የሚዲያ ሚና ለልማት ስኬት ወሳኝ ነው አቶ…
