በክልሉ የሚገኙ የሚዲያ ተቋማት የተደራጀ ወቅታዊ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ መረጃዎችን ለኅብረተሰቡ ማዳረስ ይቻሉ ዘንድ ድጋፋዊ ክትትል እየተደረገ እንደሚገኝ የክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ

በክልሉ የሚገኙ የሚዲያ ተቋማት የተደራጀ ወቅታዊ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ መረጃዎችን ለኅብረተሰቡ ማዳረስ ይቻሉ ዘንድ ድጋፋዊ ክትትል እየተደረገ እንደሚገኝ የክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ እንደሚገኝ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በታርጫ ከተማ የሚዲያ ፎረም ውይይት እያካሄደ ይገኛል። በፎረሙ የተገኙ የቢሮው ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ እንደተናገሩት ተቋማቱ በክልሉ መንግሥት የሚከናወኑ የልማት ተግባራትን በማስተዋወቅ ረገድ…

Read More

የክልሉ መንግስት ለዘላቂ ልማት የልማት አጋር ድርጅቶች ድጋፍ እንዲበረታ ጠየቀunpersonelsinSW

የክልሉ መንግስት ለዘላቂ ልማት የልማት አጋር ድርጅቶች ድጋፍ እንዲበረታ ጠየቀ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የሕዝብን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻልና ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት የልማት አጋር ድርጅቶች ድጋፍ እንዲጠናከር ጠይቀዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ከተለያዩ የተባበሩት መንግስታት ዓለም አቀፍ የልማት አጋር ድርጅቶች የሥራ ኃላፊዎች ጋር በጽ/ቤታቸው ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱ የዓለም ጤና…

Read More

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ቀየረ

የፌደራል ፖሊስ ሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር እሸቱ ፊጣ÷ ከ50 ዓመታት በላይ አገልግሎት ላይ የነበረው የፌደራል ፖሊስ ተሽከርካሪ ሰሌዳ የተዘበራረቀና ወጥነት የሌለው እንዲሁም ለቁጥጥር አመቺ እንዳልነበር ተናግረዋል። በንጽጽርም አዲሱ የተሽከርካሪዎች ሰሌዳ ከቴክኖሎጂ ጋር የተሳሰረ እና ከመረጃ ቋት ጋር የተጣመረ መሆኑን ጠቁመዋል። ሰሌዳው በህገወጥ መንገድ የማይባዛ ሚስጥራዊ መለያዎችን የያዘ መሆኑ ለቁጥጥር እንዲሁም የስራ እንቅስቃሴን ቀልጣፋ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውና ከ35 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ በቦንጋ ከተማ የተገነባው የዓሳ ጫጩት ማራቢያ ፕሮጀክት ግንባታው ተጠናቆ ውሃ የማስገባት ስራ ጀመረ።

ፕሮጀክቱ በዓመት ከ2 ሚሊዮን በላይ የዓሳ ጫጩቶችን ማባዛት እንደሚያስችልም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። ዓሳ በውስጡ ኦሜጋ 3 የተሰኘ ፕሮትንን የያዘ በመሆኑ የምግብ እና የስነምግብ ይዘቱ ከፍተኛ ነው ያሉት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የእንስሳት እና ዓሳ ሀብት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ታመነ በቀለ ይህም ለሰው ልጆች አዕምሮ ዕድገት…

Read More

ርዕሰ-መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ከተለያዩ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተቋማት ጋር እየተወያዩ ነዉ።

ውይይቱ በክልሉ ያለውን ምቹ ሁኔታ በመጠቀም የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን ለመፍታት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በተለይም የጤና፣ የግብርና፣ የአየር ንብረት ለውጥ እና የሌሎችም ስራዎችን ውጤታማነት ለማረጋገጥ የሚያስችል መግባባት መፍጠርን ዓላማው ያደረገ ነው። በውይይት መድረኩ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO)፣ የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት (UNICEF)፣ የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (OCHA)፣ የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት (FAO)…

Read More

የትምህርት ሥራዎች በሚዲያ እንዲተዋወቁ ለማስቻል እየተከናወነ ባለው ተግባር ውጤት እየተመዘገበ መጥቷል፦ አቶ የሺዋስ ዓለሙ

የክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ከክልሉ ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር “ሳቢ ይዘት፣ ሙያዊ ኃላፊነት፣ ነፃ ምርጫ” በሚል መሪ ቃል የሚዲያ ፎረም ውይይት በታርጫ እየተካሄደ ይገኛል። በሚዲያ ፎረም ላይ የመግቢያ ንግግር ያደረጉት የክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ እንደገለፁት በትምህርት ዘርፍ ላይ ትኩረት በማድረግ የአገር ብልጽግና እንዲረጋገጥ የሚያስችል ሥራ እየተሠራ በመምጣቱ ካለፉት ጥቂት…

Read More

ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ዲሞክራሲያዊና ፍትሐዊ እንዲሆን አዎንታዊ ሚና ለመወጣት ተዘጋጅተናል – የሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት

ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ዲሞክራሲያዊና ፍትሐዊ እንዲሆን አዎንታዊ ሚና ለመወጣት ሰፊ ዝግጅት ማድረጉን የሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት አስታወቀ። የምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት አሕመድ ሁሴን ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ በቀጣይ የሚካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ዲሞክራሲያዊና ፍትሐዊ እንዲሆን ምክር ቤቱ ሰፊ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል። በዚህም የምርጫ ትምህርትና ግንዛቤ፣ የፓርቲዎች ክርክርና የግልጽነት መድረኮች ማመቻቸት እንዲሁም የምርጫ…

Read More

በቴፒ የተከፈተው የምርት ጥራትና ሰርቲፊኬሽን ማዕከል የንግድ እንቅስቃሴውን እያቀላጠፈ መሆኑ ተገለጠ

በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ስር የሚገኘው የቴፒ ምርት ጥራትና ሰርቲፊኬሽን ማዕከል አገልግሎት መጀመር በአካባቢው ለሚገኙ አምራቾች፣ ላኪዎችና ሥራ አጥ ወጣቶች ዘርፈ ብዙ ጥቅም እያስገኘ መሆኑ ተገለጠ። ማዕከሉ በተለይም በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በሸካ ዞን ና በጋምቤላ ክልሎች የሚመረተው ቡና የራሱ መለያ ኖሮት ለገበያ እንዲቀርብ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ ተመላክቷል። የቴፒ ምርት ጥራት ምርመራና ሰርተፊኬሽን ማዕከል ሥራ ከጀመረ…

Read More

የቀጣይ ድጋፍ አቅጣጫን ለመለየት ትኩረት ያደረገ የተባበሩት መንግስታት የልማት አጋር ድርጅቶች ጉብኝት

የተለያዩ የተባበሩት መንግስታት የልማት አጋር ድርጅቶች የሥራ ኃላፊዎች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) መሪነት፣ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO)፣ የምግብና ግብርና ድርጅት (FAO)፣ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (UNIDO)፣ የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ቢሮ (OCHA) እና የሕፃናትን መብት፣ ጤና፣ ትምህርት፣ ንጹህ ውሃ እና መከላከያ ለማሻሻል…

Read More

ለስጋና እንቁላል የሚሆኑ ቴትራ የተሰኙ ምርጥ የዶሮ ዝሪያዎችን ለክልሉ ሁሉም ዞኖች ለማሰራጨት የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የቦንጋ ዶሮ እርባታ ማዕከል አስታወቀ።

የክልሉ ግብርና ቢሮ በበኩሉ ክልሉ ማዕከሉን ከመዘጋት ታድጎ ለተሻለ ውጤታማነት ማብቃቱን አስታውቋል። ከ3 አሰርት ዓመታት በላይ በዶሮ እርባታ ዘርፍ ለበርካቶች ዶሮና እንቁላል ሲያሰራጭ የነበረው የቦንጋ ዶሮ እርባታ ማዕከል በመሃሉ ባጋጠመው የአስተዳደር እና መሰል ችግሮች ለመዘጋት ደርሶ እንደነበር የማዕከሉ ስራ አስኪያጅ አቶ ለገሠ ሻሮ ተናግረዋል። ሆኖም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከተዋቀረ ወዲህ ለማዕከሉ በሰጠው ልዩ…

Read More