የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥራ ኃላፊዎች ቦንጋ ከተማ ገቡ
የተለያዩ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥራ ኃላፊዎችና ተወካዮች ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ቦንጋ ከተማ ገብተዋል። ወደ ክልሉ ከገቡት የተባበሩት መንግስታት ድርጅቶች መካከል የዓለም ጤና ድርጅት (WHO)፣ የምግብና ግብርና ድርጅት (FAO)፣ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (UNIDO)፣ የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ቢሮ (OCHA) እና ሌሎች የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥራ ኃላፊዎችና ተወካዮች ይገኙበታል። የተባበሩት መንግስታት የሥራ ኃላፊዎችና ተወካዮች ወደ…
