የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥራ ኃላፊዎች ቦንጋ ከተማ ገቡ

የተለያዩ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥራ ኃላፊዎችና ተወካዮች ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ቦንጋ ከተማ ገብተዋል። ወደ ክልሉ ከገቡት የተባበሩት መንግስታት ድርጅቶች መካከል የዓለም ጤና ድርጅት (WHO)፣ የምግብና ግብርና ድርጅት (FAO)፣ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (UNIDO)፣ የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ቢሮ (OCHA) እና ሌሎች የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥራ ኃላፊዎችና ተወካዮች ይገኙበታል። የተባበሩት መንግስታት የሥራ ኃላፊዎችና ተወካዮች ወደ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፓርላማ አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ማጠቃለያ –

የሰላም ጉዳይ ኢትዮጵያ ውስጥ በሰላም እጦት እንድንኖር ካደረጉን እና ካልተላቀቅንባቸው ምክንያቶች መካከል አንደኛው ከጥንት የተጠባነው ልዩነቶችን በሃይል ብቻ የመፍታት ልምምድ ነው። ሁለተኛው ደግሞ አሁንም ከጥንት የመጣ የባንዳነት ልምምድ ሲሆን ሶስተኛው የጠላቶቻችን ኢትዮጵያ ካደገች የሚል ያልተቋረጠ ስጋት ነው። ኢትዮጵያን የማጽናት ጉዞ በኢኮኖሚ፣ በተቋማት ግንባታ የማድረግ አቅማችንን የምናሳድገው ኢትዮጵያን የሚያጸኑ ምሶሶዎችን መጠበቅ ግዴታ ስለሆነ ነው። ለአብነትም የኢትዮጵያ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያነሷቸው ቁልፍ ነጥቦች፡-

ስለ ሀገራዊ ፈተናዎች እና የባንዳነት አመል • ጠላቶቻችን ኢትዮጵያ ቀና ካለች ሥጋት ስለሚሆንባት “ሳትነሳ እናስቀራት” የሚል ዘመን የማይሽረው ሥጋት አላቸው ሲሉ ገልጸዋል፡፡ • በኃይል ችግርን ለመፍታት መሞከር ከጥንት ጀምሮ የተጣባን “በሽታ” ነው ብለዋል፡፡ • ላለፉት 100 ዓመታት ያልተላቀቀን የባንዳነት አመል መኖሩን ጠቅሰው፤ “ባንዳነት ሀገርን ያቆስላል እንጂ አይገልም” ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ስለ ሰላም፣ ይቅርታ እና የውይይት በር…

Read More

የዲሞክራሲ ጉዟችን ማሳያ የሆነ የዘንድሮው ምርጫ ካለፈው የተሻለና አካታች ይሆናል፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ በምክር ቤት ባደረጉት ማብራሪያ፣ የዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ፣ ፍትሃዊና ሁሉንም ወገን ያካተተ እንዲሆን መንግሥት በከፍተኛ ትኩረት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። ምርጫውን በሚመለከት ለኢትዮጵያ ሕዝብ ያላቸው መልስ “በውጤት እንየው” የሚል መሆኑን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ሂደቱ በሰላም እንደሚከናወንና በምርጫው የሚሳተፉ የፖለቲካ ኃይሎችም ተጠቃሚ እንደሚሆኑ በልበ ሙሉነት ተናግረዋል። በተለይም ከምርጫው በኋላ የሚመሰረተው ፓርላማ…

Read More

“ከኤርትራ ጋር ያለው ቅራኔ የጀመረው ከቀይ ባሕር ጥያቄ በፊት ነው” — ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ስላለው ወቅታዊ ግንኙነት ለምክር ቤቱ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው፤ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ችግር መነሻ የቀይ ባሕር ጥያቄ ሳይሆን፣ ኤርትራ ሀገር ሆና ከተመሰረተችበት ጊዜ ጀምሮ የነበረ ታሪካዊ ሂደት መሆኑን ገልጸዋል። በለውጡ ማግስት በሁለቱ ሀገራት መካከል የነበረው የዓመታት ችግር እንዲፈታ መንግሥታቸው ከፍተኛ ጥረት ቢያደርግም፣ ሂደቱ በተፈለገው ልክ…

Read More

የሰላማችን ፈተናዎች እና የታሪክ ጠባሳዎች፦ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ማብራሪያ

ኢትዮጵያ በዘላቂ ሰላም እንዳትኖር እንቅፋት የሆኑባትን መሠረታዊ ምክንያቶች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ በምክር ቤት ባደረጉት ንግግር በዝርዝር አብራርተዋል። እንደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለፃ፣ ለሰላም እጦት ቀዳሚው ምክንያት ልዩነቶችን በኃይል ብቻ የመፍታት ከጥንት ጀምሮ የቆየው የተሳሳተ ልምምድ ነው ብለዋል። ይህ ባህል ለውይይትና ለሰላማዊ መፍትሄዎች ዕድል በመንፈግ ሀገርን በግጭት አዙሪት ውስጥ እንድትቆይ አድርጓታል ነው ያሉት። በሁለተኛ…

Read More

የመኖሪያ ቤት ችግርን በዘላቂነት ለመቅረፍ የሞርጌጅ ሥርዓትን ለማስጀመር ዝግጅት እየተደረገ ነዉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን በተለይ ከመኖሪያ ቤት አቅርቦት ጋር ተያይዘዉ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመቅረፍ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን አንስተዋል፡፡ የቤት ልማት ፖሊሲ በቅርቡ መጽደቁን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በመንግስት፥ በግል፥ በመንግስትና በግል አጋርነት 1.5 ሚሊየን ቤት ለመገንባት ሰፋፊ ስራዎች መጀመራቸዉን ተናግረዋል፡፡ የቤት አልሚዎችና ገዢዎች…

Read More

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪዎች የኢነርጂ አጠቃቀም 16 በመቶ እድገት አሳይቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ብቻ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪዎች የኢነርጂ አጠቃቀም 16 በመቶ እድገት አሳይቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ለምክር ቤቱ አባላት ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛሉ፡፡ የኢትዮጵያን አምራች ኢንዱስትሪዎች እንቅስቃሴ አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያም፤ የኢትዮጵያ ታምርት እንቅስቃሴ ሳይጀመር ኢንዱስትሪዎች…

Read More

መንግሥት የሚመሰገን ከሆነ በዕዳ አያያዝ በሠራው ሥራ መሆን አለበት፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመደመር መንግሥት የሀገሪቱን የዕዳ ጫና በመቀነስ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡን ገለጹ። ኢትዮጵያ ከለውጡ በፊት በከባድ የዕዳ ጫና ውስጥ እንደነበረች ያስታወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በተለይም ቀደም ሲል ይወሰድ የነበረው የንግድ ብድር ለሀገሪቱ ትልቅ ፈተና እንደነበር ጠቁመዋል። ይህ ዓይነቱ ብድር የሀገሪቱን የፋይናንስ አቅም በማዳከሙ፣ አበዳሪዎች ተጨማሪ ብድር ለመስጠት ተጠራጥረው እንደነበርም አብራርተዋል። የሌብነት መስፋፋት እና…

Read More

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፉት ስድስት ወራት 10 ነጥብ 7 ሚሊዮን ሰዎችን አጓጉዟል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፉት ስድስት ወራት 10 ነጥብ 7 ሚሊዮን ሰዎችን ማጓጓዙን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በለውጡ ጅማሬ በዓመት ወደ 8 ሚሊዮን የሚጠጉ ደንበኞችን ያጓጉዝ እንደነበር አንስተው፤ አሁን ግን ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ 10 ነጥብ 7 ሚሊዮን ሰዎችን አጓጉዟል ብለዋል። የሞባይል ተጠቃሚ ዜጎች ቁጥርም በለውጡ ጅማሬ 37 ሚሊዮን እንደነበር ገልጸው፤…

Read More