




በርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ በክልሉ ምክር ቤት ከቀረበው የኢኮኖሚ ዘርፍ ሥራዎች አፈጻጸም÷
በ2017/18 ምርት ዘመን በመኸር በዋና ዋና የአዝርዕት ሰብሎች 384ሺህ 160 ሄ/ር ማሳ በዘር ተሸፍኗል፡፡
ባለፈው በልግ ከተሸጋገረዉ ማሳ 20,327,613 ኩ/ል ምርት ለመሰብሰብ ተችሏል፡፡
85 ሺህ 568 ሄ/ር በመኸር ወቅት የኩታ ገጠም እርሻ በዋና ዋና አዝዕርት ሰብሎች ተሸፍኗል፡፡
5ሺህ 585 ሄ/ር ማሳ ለበጋ የመስኖ ስንዴ ማሳ ተዘጋጀቷል፡፡
119ሺህ 905 ኩ/ል የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦትና ሥርጭት
214 ሚሊዮን 707ሺህ 382 የተለያዩ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች በመትከል 66ሺህ 347 ሄ/ር መሬት ተሸፍኗል፡፡
60ሺህ 504 የ2ኛ ደረጃ የመሬት ልኬትና ምዝገባ በማድረግ ለ14ሺህ 030 ባለይዞታዎች ይዞታ ማረጋገጫ ደብተርና ሰርተፍኬት ሥርጭት ተደርጓል፡፡
1ሚሊዮን 247ሺህ 326 ቄብና ኮክኔ በማሰራጨት 147.13 ሚሊዮን እንቁላል ተመርቷል፡፡
987 የማር መንደር በማደራጀት 14ሺህ 138 ዘመናዊ ቀፎ ማሰራጨት የተቻለ ሲሆን 14ሺህ 851 ቶን ማር ማምረት ትችሏል፡፡
4ሺህ 904.25 ቶን ዓሳ ከተለያዩ ዉሃ አማራጮች በማምረት ለገበያ ማቅረብ ተችሏል፡፡
3,340,868 ኩንታል የቅመማ ቅመም ምርት መሰብሰቡን፣
104ሺህ 986ቶን እሸት ቡና በማዘጋጃ እንዱስትሪዎች እንድቀርብ ተደርጓል፡፡
13ሺህ 181 ቶን የቡና ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ቀርቧል፡፡
2ሺህ 707 የሻይ ምርት ለሀገር ዉስጥና ለዉጪ ገበያ ማቅረብ ተችሏል፡፡
3ሚሊዮን 783ሺህ 440 ከደን ውጤቶች የሮያሊት ክፍያ ገንዘብ መሰብሰብ ችሏል፡፡
37ሺህ 633 የንግድ ስራ ፈቃድ ዕድሳት እንዲሁም 7ሺህ 160 አዲስ የንግድ ምዝገባ ለመመዝገብ መከናዉኑን፡፡
በስድስት ወራት 32 ሚሊዮን 043ሺህ 409 ሊትር ናፍጣ እና 6ሚሊዮን 488ሺህ 880ሊትር ቤንዚን ቀርቦ ተሰራጭቷል፡፡
በህገ-ወጥና በኮንትሮባንድ የንግድ እንቅስቃሴ 23ሚሊዮን 045ሺህ 109 ብር የሚገመት ምርት ተይዞ ለመንግስት ገቢ ተደርጓል፡፡
በዕድገቱ በዛብህ
