በኢንዱስትሪዉም ሆነ በቴክኖሎጂዉ ዘርፍ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፊት እንዲወጣ ሁሉም በቁርጠኝነት መሥራት እንዳለበት ተጠቆመ።
የክልሉ ኢንዱስትሪ እና ኢኖቬሽን ቢሮ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በቴፒ ከተማ የ2018 በጀት ዓመት 6 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ገምግሟል። የገጠር ኢንዱስትራላዜሽን ሥራ ማጠናከር ፣ የዘርፉ ክፍተቶችን በማረም ለኢንዱስትሪ ሽግግር ፣ አዲስ በማቋቋም ረገድ፣ ነባሩን ኢንዱስትሪ ለማጠናከር በትኩረት ልሰራ አንደሚገባ የቢሮ ምክትል ሀላፊና የኢንዱስትሪ ዘርፍ ሀላፊ ወይዘሮ ብርቅነሽ ሻንቆ ተናግረዋል። በአካባቢ ምርቶች ላይ እሴቶችን ጨምሮ ከመስራት አንጻር…
