ቢስት ባርን ለማክበር የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት ተጠናቋል
የበዓሉን ዝግጅት አስመልክቶ የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን መግለጫ ሰጥተዋል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አቶ ሃብታሙ ካፍትን በሰጡት መግለጫ የ”ቢስት ባር” ጥር 4 እና 5 ቀን 2018 ዓ.ም በዓሉ በተለያዩ ክዋኔዎች በድምቀት ይከበራል ብለዋል። የቢስት ባር አዲስ እህል መግባቱን ተከትሎ የሚከበር በዓል ስሆን በቤንች ብሔር ዘንድ ለፈጣሪ ምስጋና የምቀርብበት ነው…
